Fana: At a Speed of Life!

አንድ የእስራኤል የፓርላማ አባል በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን ተከትሎ እስራኤል የምክር ቤት ስብሰባዎችን አገደች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) አንድ የእስራኤል ፓርላማ አባል በቫይረሱ መያዙን ተከትሎ እስራኤል በርካታ የምክር ቤት ስብሰባዎች እንዳይካሄዱ አግዳለች። የምክር ቤት አባላቱም አስገዳጅ ሁኔታ ካልሆነ በስተቀር እንዳይመጡ ስትል ጉባኤዎችንም ላልተወሰነ ጊዜ አራዝማለች።…

አሁን  ከምንጊዜውም በላይ ራሳችንን ከኮሮና ቫይረስ ልንጠብቅ ይገባል- ብፁዕ ካርዲናል ብርሃነ ኢየሱስ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ብፁዕ ካርዲናል ብርሃነ ኢየሱስ አሁን  ከምንጊዜውም በላይ ራሳችንን ከኮሮና ቫይረስ ልንጠብቅ ይገባል ሲሉ አሳሰቡ። ብፁዕ ካርዲናሉ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ÷ ይህንን ጊዜ ለማለፍ መረዳዳት ያስፈልጋል እኛ ቤት…

የኮቪድ-19 ስርጭትን ለመከላከል የሚያግዝ የድንበር ተሻጋሪ የጭነት ተሸከርካሪዎች ተርሚናል ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮቪድ-19 ስርጭትን ለመከላከል የሚያግዝ የድንበር ተሻጋሪ የጭነት ተሸከርካሪዎች ተርሚናል ግንባታ መጀመሩን የትራስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የድንበር ተሻጋሪ የጭነት ተሸከርካሪዎች ተርሚናል ግንባታው በሶማሌ ክልል በሽንሌ ሲቲ ዞን አይሻ ወረዳ…

በምእራብ ኦሮሚያ ዞኖችና የተለያዩ አካባቢዎች በግድያና ዘረፋ ወንጀል የተጠረጠሩ 48 ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምእራብ ኦሮሚያ ዞኖችና የተለያዩ አካባቢዎች በግድያና ዘረፋ ወንጀል ላይ ተሰማርተው የነበሩ 48 ሰዎች በቁጥጥር ስር ማዋሉን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር እና የወንጀል ክትትል ዘርፍ አዛዥ ግርማ…

የኮቪድ 19 ወረርሽኝን መስፋፋትን ተከትሎ የቤት ለቤት የሚደረግ የቆጣሪ የንባብ ስርአትን ለማስቀረት እየተሰራ ነው -የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ አገልግሎት…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኮቪድ 19 ወረርሽኝን መስፋፋትን ተከትሎ የድርጅቶችናንና የቤት ለቤት የሚደረግ የቆጣሪ የንባብ ስርአትን ለማስቀረት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ አገልግሎት ድርጅት ገለጸ። የአገልግሎቱ የዲስትሪቢዩዥን ሲስተም ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ…

በነዳጅ ልኬት መሳሪያ ምክንያት በተፈጠረ አለመግባባት በርካታ ተሽከርካሪዎች ከ5 ቀናት በላይ በሱሉልታ ቆመዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በነዳጅ ማመላለሻ አሽከርካሪዎች እና በኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት መካከል በነዳጅ ልኬት መሳሪያ ምክንያት በተፈጠረ አለመግባባት በርካታ ተሽከርካሪዎች ከ5 ቀናት በላይ በሱሉልታ ቆመዋል። አሽከርካሪዎቹ ከጅቡቲ ጭነው ያመጡትን ነዳጅ ድርጅቱ…

በክምችት ያሉ የግብርና ምርቶችን ለአለም ገበያ በማቅረብ የእድሉ ተጠቃሚ መሆን እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 27 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በክምችት ያሉ የግብርና ምርቶችን ለአለም ገበያ በማቅረብ የእድሉ ተጠቃሚ መሆን እንደሚገባ ተገለጸ። ኢትዮጵያን ጨምሮ በአለም አቀፍ ደረጃ በከፍተኛ ፍጥነት እየተስፋፋ የመጣውን እና የበርካታ ዓለም ክፍልን እየተፈታተነ ያለው የኮሮና ቫይረስ…

የብሄራዊ የኮቪድ19 መከላከልና መቆጣጠር የሚኒስቴሮች ኮሚቴ ከክልሎችና ከተማ መስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች ጋር ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ግንቦት 27 ፣2012 ፣ (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብሄራዊ የኮቪድ19 መከላከልና መቆጣጠር የሚኒስቴሮች ኮሚቴ ዛሬ ከክልል ርዕሳነ መስተዳድሮችና ከከተማ መስተዳድር ከፍተኛ አመራሮች ጋር በወረርሽኙ ስርጭት መስፋፋትና መከላከል  ዙሪያ ውይይት አካሄደ። ከዚያም ባለፈ በውይይቱ የወረርሽኙን…

በኢትዮጵያ 150 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ1 ሰው ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 141 የላብራቶሪ ምርመራ 150 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች 1 ሺህ 637 መድረሱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር…

ለሕዳሴው ግድብ ውሃ ሙሌት የሚሆን 1 ሺህ ሄክታር መሬት ምንጣሮ በቀጣይ ሳምንት ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ውሃ ሙሌት የሚሆን 1 ሺህ ሄክታር የመሬት ምንጣሮ ስራ በመጪው ሳምንት እንደሚጀመር የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አስታወቀ። ለምንጣሮ ስራው 300 ወጣቶች በጥቃቅንና አነስተኛ ማኅበራት መደራጀታቸውም ታውቋል።…