Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ 87 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ2 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 3 ሺህ 932 የላብራቶሪ ምርመራ 87 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 344 መድረሱን የጤና…

የሚሊኒየም አዳራሽ ኮቪድ-19 ህክምና ማዕከል ሕሙማንን መቀበል ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣2012  ( ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ የኮቪድ-19 ህክምና ማዕከል ሕሙማንን መቀበል ጀመረ። የማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር እስማኤል ሸምሰዲን÷ ባለፉት ሁለት ወራት ማዕከሉን የማደራጀት ሥራ ሲሰራ መቆየቱን   ገልጸዋል። ማዕከሉ 40 የጽኑ…

ሕዝቡ የተጠራው ሰልፍ ለኮሮናቫይረስ እንደሚያጋልጠው አውቆ ቅድሚያ ለጤንነቱ ሊሰጥ ይገባል- የኦሮሚያ ክልል መንግስት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስት ሕዝቡ በአንዳንድ ሃይሎች እየተጠራ ያለው የተቃውሞ ሰልፍ ለኮሮናቫይረስ እንደሚያጋልጠው አውቆ ቅድሚያ ለጤንነቱ ሊሰጥና ጥያቄውን በትክክለኛ መንገድ ሊያቀርብ እንደሚገባ አሳስቧል። የክልሉ መንግስት በአጭር ጊዜ ውስጥ…

ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ እና ምርት በሚደብቁ ነጋዴዎች ላይ የሚወሰደው እርምጃ  ተጠናክሮ ይቀጥላል-የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 25 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ እና ምርት በሚደብቁ ነጋዴዎች ላይ የሚወሰደው እርምጃ  ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው ባለፉት ሁለት ቀናት በአትክልት እና ፍራፍሬ ምርቶች ላይ የዋጋ ጭማሪ መታየቱን…

ለሚቀጥሉት 4 ወራት ለጤና ተቋማት ብቻ 130 ሚሊየን የአፍና አፍንጫ ጭንብሎች ያስፈልጋሉ- ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለሚቀጥሉት 4 ወራት ለጤና ተቋማት ብቻ 130 ሚሊየን የአፍ እና አፍንጫ ሜዲካል ጭንብሎች እንደሚያስፈልጉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ተናገሩ።   የጤና ሚኒሰትር ዶክተር ሊያ ታደሰ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ የመከላከል ስራን…

በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር 500 ሺህ ማስኮችና የተለያዩ ቁሳቁሶችን ለከተማ አስተዳደሩ አበረከቱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር 500 ሺህ ማስኮችና የተለያዩ ቁሳቁሶችን ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አበረከቱ። አምባሳደሩ ከ6 የቻይና ተቋማት የተሰባሰቡ የአፍና አፍጫ መሸፈኛ ጭምብሎች (ማስኮችን) የተለያዩ ቁሳቁሶችን በዛሬው እለት ለምክትል…

በኢትዮጵያ 29 የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ ማእከላት አገልግሎት እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ 29 የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ ማእከላት አገልግሎት በመስጠት ላይ መሆናቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ በሽታ የላብራቶሪ ምርመራ ባለመኖሩ ወደ ደቡብ አፍሪካ ናሙናዎችን እየተላከ ውጤቱን ለማወቅ…

ሩሲያ ወደ ቡድን 7 እንድትመለስ አሜሪካ ያቀረበችው ጥሪ በአባል ሀገራቱ መካከል ልዩነትን ፈጥሯል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሩሲያ ወደ ቡድን 7 አባል ሀገራት ዳግም ተመልሳ እንድትቀላቀል ያቀረቡትን ጥሪ የአባል ሀገራቱ መሪዎች ውድቅ ማድረጋቸው ተሰምቷል። በአሜሪካ አዘጋጅነት በያዝነው ወር እንደሚካሄድ የሚጠበቀው የቡድን 7 ሀገራት…

ለጋምቤላ ክልል ከ600 ሺህ ብር በላይ የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 25፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ ቀንድ አካባቢ የልማት ማእከል በጋምቤላ ክልል የኮሮና ቫይረሰ ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ለማጠናከር የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ ። በማዕከሉ ከተበረከቱት ከ600 ሺህ ብር በላይ ግምት ያላቸው የህክምና ቁሳቁሶች መካክል…