የሀገር ውስጥ ዜና በደቡብ ክልል ዘንድሮ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት ተደርጓል Feven Bishaw Jun 1, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በዘንድሮ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት መደረጉ ተገለፀ። የደቡብ ክልል የአካባቢ ጥበቃ፣ ደንና የአየር ንብረት ለውጥ ቁጥጥር ባለስልጣን እንደገለፀው፥ የዚህ ዓመት…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በአሜሪካ የሚደረጉ የተቃውሞ ሰልፎች ወደ አመጽ እየተቀየሩ ነው Tibebu Kebede Jun 1, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የጆርጅ ፍሎይድን ግድያ ተከትሎ የተጀመረው ተቃውሞ ወደ አመጽ እየተቀየረ ነው ተባለ። የተቃውሞ ሰልፉ መበራከቱን ተከትሎም አሁን ላይ በ40 ከተሞች ሰዓት እላፊ ታውጇል። ህዝቡ ግን ሰዓት እላፊውን ችላ በማለት አሁንም ተቃውሞውን…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በደቡብ አሜሪካ በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ50 ሺህ አልፏል Feven Bishaw Jun 1, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ አሜሪካ በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ50 ሺህ አልፏል።…
የሀገር ውስጥ ዜና አዲስ ወግ የውይይት መድረክ በቪዲዮ ኮንፈረንስ ተካሄደ Tibebu Kebede Jun 1, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ ወግ የውይይት መድረክ በቪዲዮ ኮንፈረንስ አማካኝነት ተካሄደ። የውይይት መድረኩ “ከታሪክ ምን እንማር? በስነልቦና እንዴት እንጠንክር?” በሚል ርዕስ ነው የተካሄደው። በውይይቱ ላይ የተለያዩ ምሁራን ያጋጠሙ ችግሮችን መፍታት…
የሀገር ውስጥ ዜና በሶማሌ ክልል በ2011ና 2012 የበጀት ዓመታት 53 ጥልቅ የውሃ ጉድጓዶች በመቆፈርና በመገንባት ለክልሉ ህዝብ ተደራሽ መደረጉ ተገለፀ Feven Bishaw Jun 1, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት24፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በሶማሌ ክልል በ2011 እና 2012 የበጀት ዓመታት 53 ጥልቅ የውሃ ጉድጓዶችን በመቆፈርና በጥራት በመገንባት ለክልሉ አርብቶ - አደር ሕብረተሰብ ጥቅም እንዲውሉ መደረጉን የክልሉ የውሃ ልማት ቢሮ አስታወቀ። በክልሉ አዲሱ የለውጥ መንግስት ወደ…
የዜና ቪዲዮዎች ህግ የማስከበር ስራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የኦሮሚያ ክልል መንግስት አስታወቀ Tibebu Kebede May 31, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=u02SkOomALI
የዜና ቪዲዮዎች በአዲስ አበባ 4 መንገዶች ተመርቀዋል Tibebu Kebede May 31, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=On7TVFcYva0
የሀገር ውስጥ ዜና ለከተማ ግብርናና ለችግኝ ተከላ መርሀግብር እየተደረጉ ያሉ ዝግጅቶችን በተመለከተ ውይይት ተካሄደ Tibebu Kebede May 31, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለከተማ ግብርናና ለችግኝ ተከላ መርሀግብር እየተደረጉ ያሉ ዝግጅቶችን በተመለከተ ውይይት ተደረጓል። በተያዘው አመት በከተማ ደረጃ ለታቀደው 7 ሚሊየን ችግኝ የመትከል እቅድ የመሬት ዝግጅት የተጠናቀቀ ሲሆን የችግኝ ዝግጅቶችም እየተደረጉ ይገኛሉ።…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሰው የያዘችው የመጀመሪያዋ የግል ኩባንያ ንብረት መንኮራኩር በአለም አቀፍ ጠፈር ጣቢያ ላይ አረፈች Tibebu Kebede May 31, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በናሳ እና በስፔስ ኤክስ ጥምረት ወደ ህዋ የተላከችው መንኮራኩር በዛሬው ዕለት በአለም አቀፉ የጠፈር ጣቢያ ላይ አርፋለች። በናሳ እና በግሉ የጠፈር ምርምር ኩባንያ ስፔስ ኤክስ ጥምረት ወደ ህዋ በትናትናው ዕለት የመጠቀችው…
የሀገር ውስጥ ዜና የክርስቲያል አውቶሞቲቭ ድርጅት የኮቪድ-19 ተጠርጣሪዎችን እና ህሙማንን ለሚያመላልሱ አምቡላንሶች ነፃ የኬሚካል ርጭትና እጥበት ሊሰጥ ነው Tibebu Kebede May 31, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የክርስቲያል አውቶሞቲቭ ድርጅት የኮቪድ-19 ተጠርጣሪዎችን እና ህሙማንን ለሚያመላልሱ አምቡላንሶች ነፃ የኬሚካል ርጭትና እጥበት አገልግሎት ሊሰጥ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በስምምነቱ ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስትር ዴኤታዋ ወ/ሮ ሳህረላ…