Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ በህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር ላይ የበኩሏን የግድብ ሙሌት ደንብ አቀረበች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ በሶስቱ ሀገራት መካከል እየተደረገ ባለው ድርድር ላይ የበኩሏን የግድብ ሙሌት ደንብ አቀረበች። የኢትዮጵያ፣ የሱዳን እና የግብፅ የውሃ ሚኒስትሮች የተሳተፉበት የሶስትዮሽ ድርድሩ በቪዲዮ ኮንፍረንስ በመታገዝ በትናንትናው…

አሜሪካ በኮቪድ-19 በፅኑ ለታመሙ የሚሆኑ 250 ሜካኒካል ቪንቲሌተሮችን ለኢትዮጵያ ሰጠች

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 28 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሜሪካ ኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል የምታደርገውን ጥረት ለመደገፍ 250 ሜካኒካል ቪንቲሌተሮች ድጋፍ አደረገች። ድጋፉን ያስረከቡት በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምሳደር ማይክል ራይነር ሲሆኑ፥ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ…