በአለም ትምባሆ የማይጨስበት ቀን እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአለም ትምባሆ የማይጨስበት ቀን ለ33ኛ ጊዜ ሲከበር በአገራችን ደግሞ ለ28ኛ ዛሬ እየተከበረ ነው፡፡
ቀኑ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ “ወጣቶችን ከኢንዱስትሪ ተፅዕኖ በመከላከል፣ ከትምባሆ እና ኒኮቲን ጠንቆች እንጠብቃቸው!” በሚል መሪ ቃል…
አምነስቲ ኢንተርናሽናል ያወጣው መግለጫ የተዛባና ሚዛናዊነት የጎደለው መሆኑን የአማራ ክልል ገለፀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አምነስቲ ኢንተርናሽናል ያወጣው መግለጫ የተዛባና ሚዛናዊነት የጎደለው መሆኑን የአማራ ክልል ገለፀ።
የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙልነህ ጉዳዩን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።…
በአምነስቲ ኢንተርናሽናል ሪፖርት ዙሪያ የኦሮሚያ ክልል ምላሽ
https://www.youtube.com/watch?v=1hM-3sJjc1Y&t=1s
ለአቅመ ደካሞች የምግብ አቅርቦት በአዲስ አበባ
https://www.youtube.com/watch?v=yo5bVFITOYk&t=112s
323 ኢትዮጵያዊያን በሁለተኛው ዙር ከሊባኖስ ወደ አገራቸው ተመለሱ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 323 ኢትዮጵያዊያን ዜጎች በ2ኛው ዙር ዛሬ ከሊባኖስ ወደ አገራቸው ተመለሱ ።
ኢትየጵያውያኑ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ጽዮን ተክሉ፣ የሰላም ሚኒስትር ዴአታ…
ኮሚሽኑ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው 30 ሚሊዮን ዜጎች ሃብት እያሰባሰበ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብሔራዊ አደጋ ስጋትና ሥራ አመራር ኮሚሽን ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው 30 ሚሊየን ዜጎች ሃብት እያሰባሰበ መሆኑን አስታወቀ።
የሚሰበሰበው ሀብት በኮሮና ቫይረስና በሌሎች ምክንያቶች ለችግር የተጋለጡ ዜጎችን ለመደገፍ የሚውል ነው ተብሏል።…
ኢትዮጵያ የአባይ ወንዝ ተጠቃሚነቷን ለማረጋገጥ ከአፍሪካ አገራት ጋር ዲፕሎማሲዋን ማጠናከር አለባት-ምሁራንና ፖለቲከኞች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ የአባይ ወንዝ ተጠቃሚነቷን ለማረጋገጥ በአፍሪካ አገራት ላይ የዲፕሎማሲ ስራዋን አጠናክራ መቀጠል እንዳለባት ምሁራንና ፖለቲከኞች ተናገሩ።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የፖለቲካል ሳይንስ ምሁር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና÷ኢትዮጵያ ግብፅ…
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አዋጁን የተላለፉ ከአንድ ሺህ 900 በላይ ግለሰቦች ተቀጡ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅን የክልከላ ድንጋጌዎችን ተላልፈዋል የተባሉ ከ1 ሺህ 900 በላይ ግለሰቦች መቀጣታቸውን የክልሉ ኮሮና መከላከል ግብረ ኃይል አስታወቀ።
የግብረ ኃይሉ አባልና የክልሉ የጸጥታ ዘርፍ ምክትል ኃላፊ…