Fana: At a Speed of Life!

አምነስቲ ኢንተርናሽናል ያወጣው መግለጫ የተሳሳተና ሚዛናዊነት የጎደለው ነው- የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አምነስቲ ኢንተርናሽናል ያወጣው መግለጫ የተሳሳተ እና ሚዛናዊነት የጎደለው መሆኑን የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ገለፀ። የክልሉ መንግስት አምነስቲ ኢንተርናሽናል የመንግስት የፀጥታ አካላት በሰላማዊ ሰዎች ላይ የሰብዓዊ መበት ጥሰት ፈፅመዋል ሲል …

በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የእስካሁን የሰብዓዊ መብት አያያዝ ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ም/ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ተከትሎ በወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈፃፀም ላይ የሚኒስትሮች ኮሚቴ፣ ከፓርላማ መርማሪ ቦርድ አባላት እና ከኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ከፍተኛ አመራሮች ጋር ውይይት መደረጉን አስታወቁ፡፡…

በድንበር በኩል የሚገቡ ሰዎችን ለመቆጣጠር ከፌደራል መንግስት እና ከፀጥታ አካለት ጋር እየሰሩ መሆኑን የሶማሌ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከጎረቤት ሀገራት በድንበር በኩል የሚገቡ ሰዎችን ለመቆጣጠር ከፌደራል መንግስት እና ከፀጥታ አካለት ጋር እየሰሩ መሆኑን የሶማሌ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች አስታወቁ። የሶሜሌ ክልል ምክትል ርእሰ መሰተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ከፋና…

በዱከም ከተማ በ400 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ዱከም ከተማ በ400 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ። በዛሬው እለት የተመረቁት ፕሮጀክቶች 48 ሲሆኑ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት እና የኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪ ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ በተገኙበት…

ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከቃሊቲ ቂሊንጦ እየተገነባ ያለውን የመንገድ ፕሮጀክት ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከቃሊቲ ቂሊንጦ ድረስ እየተገነባ ያለውን የመንገድ ፕሮጀክት ጎብኝተዋል። የመንገድ ፕሮጀክቱ 10 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን ከ60 ሜትር እስከ 40 ሜትር የሚደርስ ስፋት ያላቸው…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከዓለም የምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከዓለም የምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቤስሌይ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው ኢትዮጵያ የሰብአዊ እርዳታዎችን በማስተባበር ስለምትጫወተው ሚና፣ በዚህ ዓመት የአረንጓዴ ሻራ ዕቅዶች ድጋፍ ዙሪያ መምከራቸውን…

በኢትዮጵያ በአንድ ቀን ብቻ 137 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ግንቦት 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 15 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ በ137 ሰዎች ላይ  የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው። በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥርም 968 ደርሷል። የዜናው ዝርዝር ከቆይታ በኋላ…

አጣሪ ጉባኤው ምርጫን በተመለከተ ለቀረበለት ጥያቄ የውሳኔ ሀሳቡን ለፌዴሬሽን ምክር ቤት አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የሕገ መንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ ከኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከኮቪድ-19 ጋር ተያይዞ ምርጫን በወቅቱ ማካሄድ ባለመቻሉ እንዲሁም የምክር ቤቶቹንና እና የአስፈፃሚ አካላትን የስራ ዘመን አስመልክቶ የቀረበለትን የሕገ መንግስት…

ጠ/ሚ ዐቢይ በመላ ሀገሪቱ የኮቪድ-19 የምርመራ ዐቅም ተጠናክሮ እንዲቀጥል አሳሰቡ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮቪድ-19ን ለመከላከል የተቋቋመውና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሰብሳቢነት ሥራውን የሚከውነው የሚኒስትሮች ኮሚቴ ዛሬ ጠዋት ስብሰባ አካሂዷል። እስካሁን በተከናወኑ ሥራዎች ላይ ውይይት የተካሄደ ሲሆን፥ የክንውን ሂደቱም ተገምግሟል።…

በአዲስ አባባ ከተማ የተፈጠረውን የቀይ ሽንኩርት፣ የጤፍና ዘይት እጥረት ለመቅረፍ እየተሰራነው

አዲስ አበባ፣ግንቦት 20፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አባባ ከተማ የተፈጠረውን የቀይ ሽንኩርት፣ የጤፍና የዘይት እጥረት ለመቅረፍ እየተሰራመሆኑን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሃላፊው አቶ አብዱልፈታ የሱፍ ከፋና ብሮድካስቲግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ በአሁን ወቅት በመዲናዋ…