የአየር መንገዱ አውሮፕላን አብራሪዎች ማህበር ለኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል ግምቱ 1 ሚሊየን ብር የሚጠጋ የህክምና ግብዓት ድጋፍ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን አብራሪዎች ማህበር ለኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል ግምቱ 1 ሚሊየን ብር የሚጠጋ የህክምና ግብዓት ድጋፍ አደረጉ፡፡
የማህበሩ ሊቀመንበር ካፒቴን በረከት አባተ 400 የቀዶ ጥገና አልባሳትና የፕላስቲክ…