Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስር ዐቢይ ከቤተሰቦቻቸው ጋር በመሆን ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 26፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከቤተሰቦቻቸው ጋር በመሆን በመነን የልጃገረዶች አዳሪ ትምህርት ቤት በመገኘት ከትምህርት ቤቱ ተማሪዎች ጋር ችግኝ ተክለዋል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ በአንድ ጀንበር 2 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል መርሃ ግብር በተለያዩ…

በአለም የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 18 ሚሊየንን ተሻገረ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 26፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በአለም ዙሪያ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 18 ሚሊየንን መሻገሩ ተገለጸ፡፡ በአለም ዙሪያ በከፍተኛ ፍጥነት እየተዛመተ የመጣው የኮሮና ቫይረስ እስካሁን በህክምና የተረጋገጡ ብቻ 18 ሚሊየን 42ሺህ 795 ሰዎችን ይዟል፡፡ ከእነዚህም…

በአዲስ አበበ በአንድ ጀንበር 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ችግኝ ተተከለ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 26፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ)  በአዲስ አበባ ከተማ በአንድ ጀንበር 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ችግኝ መተከሉን ኢንጅነር ታከለ ኡማ አስታወቁ። በዚህ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ከ1 ሚሊየን በላይ የከተማ ነዋሪዎች መሣተፋቸውን ምክትል ከንቲባው በሰጡት መግለጫ ላይ ገልፀዋል። በአዲስ…

ለአንድ ወር የሚቆይ የኮሮና ቫይረስ ማህበረሰብ አቀፍ ንቅናቄና ምርመራ ዘመቻ ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 25 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለአንድ  ወር የሚቆይ የኮሮና ቫይረስ ማህበረሰብ አቀፍ ንቅናቄና ምርመራ ዘመቻ  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት ይፋ ተደርጓል። በዘመቻው በነሀሴ ወር የመጀመሪያው 2 ሳምንታት 200 ሺህ ዜጎች የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ይደረግላቸዋል…

በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 18 ሺህ ተጠግቷል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት ለ7 ሺህ 358 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርምራ ተደርጎ 469 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።   በዚህም በኢትዮጵያ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 17 ሺህ 999…

ሚኒስቴሩ ሙሉ አካልን በፀረ-ተሕዋስ ኬሚካል የሚያፀዳ መሣሪያ ተረከበ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 25 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የባሕልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ሙሉ አካልን በፀረ-ተሕዋስ ኬሚካል የሚያፀዳ መሣሪያ ተረከበ። መሣሪያው ሙሉ በሙሉ  በአገር  ውስጥ  የተሰራ ሲሆን÷ ሙሉ  አካልን በፀረ ተህዋስ ከማጽዳት በተጨማሪ የሙቀት መለኪያም የተገጠመለት ነው ተብሏል።…

የፌዴራል ዳኞች የጋራ መኖሪያ ቤት  ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 25 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ750 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የፌዴራል ዳኞች የጋራ መኖሪያ ቤት ተመረቀ። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የተገኙት የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ሚኒስትር  ኢንጂነር አይሻ መሃመድ÷ አገራችን የፍትህ ስርዓትን ሙሉ በሆነ መልኩ ለማስፈን…

በፍርድ ቤት ውሎ ዘገባ ህብረተሰቡ ተገቢና ሚዛናዊ መረጃ ሊቀርብለት እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 25 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በፍርድ ቤት ውሎ ዘገባ ህብረተሰቡ ተገቢና ሚዛናዊ መረጃ ሊቀርብለት እንደሚገባ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት ገለፁ።   የችሎት ዘገባ የሙያ ስነምግባርን እና ደረጃውን የጠበቀ እንዲሆን ለማስቻል በተዘጋጀ የውይይት…

በምዕራብ ጎንደር ዞን በ257 ሚሊየን ብር የተገነቡ የልማት ተቋማት ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ  25 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምዕራብ  ጎንደር  ዞን ከ257 ሚሊየን ብር በሚበልጥ ወጪ የተገነቡ  መሰረተ  ልማቶች  ተመረቁ ። በምርቃት ስነ ስርዓቱ  ላይ  የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር  አቶ  ተመስገን ጥሩነህ፣ የክልሉ ብልፅግና ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አገኘሁ  ተሻገር ፣…

በሱዳን አንድ ግድብ ተደርምሶ 600 ቤቶች ወደሙ

አዲስ አበባ ፣ ሐሌ 25 ፡ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን ብሉ ናይል ግዛት የሚገኝ አንድ ግድብ ተደርምሶ 600 ቤቶችን ማውደሙ ተገለፀ። የሱዳን መገናኛ ብዙሃንን ዋቢ አድርጎ ሲ ጂ ቲ ኤን እንደዘገበው ቦት የተባለው ይህ ግድብ 6 ሚሊየን ሜትር ኪዩብ ውሃን የያዘ ነበር። ድንገት በግድቡ ላይ…