Fana: At a Speed of Life!

እጅን በሚገባ በመታጠብ የአፍ እና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብሎችን በአግባቡ በመጠቀም ኮሮናን መከላከል ይገባል – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ሐሌ 25 ፡ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እጅን በሚገባ በመታጠብ የአፍ እና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብሎችን በአግባቡ በመጠቀም ኮሮናን መከላከል እንደሚገባ አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሀገር ደረጃ ኮቪድ19ን የመከላከል እርምጃዎችን ቀደም ብለን መጀመራችንን…

ወ/ሮ አዳነች በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ቢሮ በህግ ጥላ ስር የሚገኙ ተጠርጣሪዎች የሚገኙበትን ሁኔታ ተዘዋውረው ተመለከቱ

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 25 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ዛሬ በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ቢሮ በህግ ጥላ ስር የሚገኙ ተጠርጣሪዎች የሚገኙበትን ሁኔታ እና የተጠርጣሪዎችን አያያዝ በማረፊያቸው ተዘዋውረው ተመለከቱ። ጠቅላይ አቃቤ ህጓ…

አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለሁለት መምህራንና ተመራማሪዎች የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 25 ፡ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለሁለት መምህራንና ተመራማሪዎች የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ። ዩኒቨርሲቲው በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ የፕሮፌሰርነት ማዕረግ የሰጠው ለፕሮፌሰር አሰፋ አባሙና እና ለፕሮፌሰር አማን ደቀቦ ነው። አሁን ሙሉ…

በአዲስ አበባ በነገው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ራሱን ከኮሮና ቫይረስ እየጠበቀ እንዲሳተፍ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በነገው ዕለት በሚካሄደው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ላይ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ራሱን ከኮሮና ቫይረስ እየጠበቀ እንዲሳተፍ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ዑማ ጥሪ አቀረቡ። ምክትል ከንቲባው በነገው ዕለት በሚተከለው 2…

በአማራ ክልል የኮሮና ቫይረስ ስርጭት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል – የክልሉ ኮሮና ቫይረስ መከላከል ግብረ ሃይል

አዲስ አበባ ፣ ሐሌ 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በከፍተኛ ፍጥነት እያሻቀበ በመምጣቱ ህብረተሰቡ ከአላስፈላጊ መዘናጋት መውጣት እንዳለበት የአማራ ክልል ኮሮና ቫይረስ መከላከል ግብረ ሃይል አሳሰበ። የግብረ ሃይሉ አስተባባሪ ዶክተር ሙሉነሽ አበበ እንዳሉት…

በሜክሲኮ በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ46 ሺህ አልፏል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሜክሲኮ በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ46 ሺህ አልፏል፡፡ አሁን ላይ በሃገሪቱ 424 ሺህ 637 ሰዎች ቫይረሱ ሲገኝባቸው 46 ሺህ 688 ሰዎች ደግሞ ለህልፈት ተዳርገዋል ተብሏል፡፡ ይህን ተከትሎም በቫይረሱ…

የትግራይ ክልል ለምርጫ የጀመረውን ኢ-ህገ መንግስታዊ እንቅስቃሴ እንዲያቆም የፌዴሬሽን ም/ቤት አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትግራይ ክልል መንግስት ምርጫ ለማካሄድ የጀመረውን ኢ-ህገ መንግስታዊ እንቅስቃሴ በአፋጣኝ እንዲያቆም ሲል የፌዴሬሽን ምክር ቤት አሳሰበ፡፡ ምክር ቤቱ ለትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት በላከው ደብዳቤ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ…

ባለፉት 24 ሰዓታት 915 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ11 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት ለ8 ሺህ 957 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርምራ ተደርጎ 915 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። በዚህም በኢትዮጵያ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 17ሺህ 530 የደረሰ ሲሆን…

ሆንግ ኮንግ ምርጫዋን አራዘመች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሆንግ ኮንግ በመጪው መስከረም ልታካሂደው የነበረውን የፓርላማ ምርጫ አራዘመች፡፡ ሆንግ ኮንግ በኮሮናቫይረስ መስፋፋት ምክንያት በመጪው መስከረም ሊካሂድ የታቀደውን የፓርላማ ምርጫ ማራዘሟ ታውቋል፡፡ ምርጫውም ለአንድ ዓመት መራዘሙ ነው…

በኢትዮ-ሱዳን ድንበር ታሪካዊ ዳራ ላይ ያተኮረ መድረክ በጎንደር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምዕራብ ጎንደር ዞን አስተዳደር እና በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ትብብር በኢትዮ-ሱዳን ድንበር ታሪካዊ ዳራ ላይ ያተኮረ ውይይት በጎንደር እየተደረገ ነው፡፡ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር አስራት አፀደወይን በውይይቱ መክፈቻ ላይ ስለሁለቱ ሃገራት…