የኮሮና ቫይረስ ስርጭት እየጨመረ በመምጣቱ በቀጣይ ቀናትም የተለያዩ የህግ ማሻሻያዎች ይደረጋሉ- ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭት እየጨመረ በመምጣቱ እንደዚህ ቀደሙ ሁሉ በቀጣይ ቀናትም የተለያዩ የህግ ማሻሻያዎች እንደሚደረጉ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ገለፁ።
የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከላከልና መቆጣጠር የሚኒስትሮች…