Fana: At a Speed of Life!

የኮሮና ቫይረስ ስርጭት እየጨመረ በመምጣቱ በቀጣይ ቀናትም የተለያዩ የህግ ማሻሻያዎች ይደረጋሉ-  ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭት እየጨመረ በመምጣቱ እንደዚህ ቀደሙ ሁሉ በቀጣይ ቀናትም የተለያዩ የህግ ማሻሻያዎች እንደሚደረጉ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ገለፁ። የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከላከልና መቆጣጠር የሚኒስትሮች…

የምግብ ዘይትን በአግሮ አንደስትሪ ኩታ ገጠም እርሻዎች አማካኝነት የማምረት ሥራ መጀመር ለአምራቾቹ ትርፋማነትን ያስገኛል- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የምግብ ዘይትን በአግሮ አንደስትሪ ኩታ ገጠም እርሻዎች አማካኝነት የማምረት ሥራ መጀመር ለአምራቾቹ ትርፋማነትን ያስገኛል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ገለጹ። ዶክተር ዐቢይ በፌስ ቡክ ገጻቸው ላይ እንደገለጹት÷ ኢትዮጵያ ወደ ውጪ…

በጋሞ ዞን በጎርፍና ጭቃ ናዳ አደጋ የ10 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ክልል በጋሞ ዞን ጋጮ ባባ ወረዳ የጣለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ በተከሰተ የጎርፍና ጭቃ ናዳ አደጋ የ10 ሰዎች ህይወት አለፈ። የጋሞ ዞን ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ረታ ተክሉ እንደተናገሩት፥ በጋጮ ባባ ወረዳ ጋፄ ጎሎ ቀበሌ ከማለዳው 1 ሰዓት…

ዘንድሮ የሚከናወነው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ዝግጅት ተጠናቋል-ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዚህ ዓመት የሚከናወነው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ቅድመ ዝግጅቱ ማጠናቀቁን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የጉለሌ እፅዋት ማእከልም ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ችግኞችን ለተከላ ዝግጁ ማድረጉን ገልጿል። በ2011 ዓ.ም የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር…

ኢ/ር ታከለ ኡማ ከፑሽኪን አደባባይ ጎተራ ድረስ እየተገነባ ያለውን የመንገድ ግንባታ ሂደት ተመለከቱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ኢንጂነር ታከለ ኡማ 3 ነጥብ 8 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነውን ከፑሽኪን አደባባይ ጎተራ ድረስ እየተገነባ ያለውን የመንገድ ግንባታ ሂደት ተመልክተዋል። በአሁኑ ወቅት የመንገዱ 320 ሜትር የሚሸፍን የዋሻ ቁፋሮው እየተጠናቀቀ  እንደሚገኝ ተገልጿል።…

የጋና የፓርላማ አባላት ፓርላማው በጊዚያዊነት እንዲዘጋ ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የጋና የፓርላማ አባላት ፓርላማው በጊዚያዊነት እንዲዘጋ ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል። ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የጋና የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ውስጥ ሁለት የፓርላማው አባላት በኮሮና ቫይረስ ከተያዙ በኋላ ፓርላማው በጊዜያዊነት እንዲዘጋ…

58 ነጥብ 8 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው የሙከጡሪ-ኮከብ መስክ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ተጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 (ኢፍ.ቢ.ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስትር ድኤታ አቶ ካሳሁን ጎፌ እና የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የስራ ሃላፊዎች 58 ነጥብ 8ኪ.ሜትር የሚሸፍነውን የሙከጡሪ-ኮከብ መስክ የመንገድ ግንባታ ግንባታን ዛሬ ጎበኙ።   የመንገድ ፕሮጀክቱን ቀደም ብሎ…

በኢትዮጵያ በአንድ ቀን ብቻ 100 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 950 የላብራቶሪ ምርመራ 100 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 831 መድረሱን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር…

333 ኢትዮጵያን በመጀመሪያው ዙር ዛሬ ከቤሩት ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤሩት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 333 ኢትዮጵያን ዛሬ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ። የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ እና የሰላም ሚኒስቴሮች በጋራ በመሆን ነው ኢትዮጵያውያኑ ወደሀገራቸው እንዲመለሱ ያደረጉት። ኢትዮጵያውያኑ ቦሌ ዓለም አቀፍ…

በውጭ ሃገራት በአስቸጋሪ ሁኔታ ላይ የሚገኙ ዜጎችን በሁለት ቀናት ውስጥ የመመለስ ስራ ይጀመራል- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚኒስትሮች የኮቪድ- 19 ወረርሽኝን ለመግታት የወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈፃፀም ገመገመ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በፌስቡክ ገፃቸው ባወጡት መረጃ “ከሚኒስትሮች ኮሚቴ አባላት ጋር በመሆን በምስል የተደገፈ የስራ…