Fana: At a Speed of Life!

መድረክ እና አብን ለ 2012ቱ ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 7፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ 2012ቱ ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ቅድመ ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን የአራት ፓርቲዎች ጥምረት የሆነው መድረክ እና የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) የፖለቲካ ፓርቲዎች ገልጸዋል። በኢትዮጵያ በየአምስት ዓመቱ ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ እንዲካሄድ…

ዩኒቨርሲቲዎች ሰላማዊ እንዲንሆኑ የበኩላቸውን እንደሚወጡ የኦሮሚያና አማራ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመማር ማስተማር ሂደቱ ሰላማዊ እንዲንሆን የበኩላቸውን እንደሚወጡ በኦሮሚያ እና አማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለፁ። በኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ…