Fana: At a Speed of Life!

በታላቁ ህዳሴ ግድብ የተያዘው ውሃ በመጭው አመት በ2 ተርባይኖች ሀይል ማመንጨት ያስችላል – ኢ/ር ስለሺ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በታላቁ ህዳሴ ግድብ የተያዘው ውሃ በመጭው አመት በ2 ተርባይኖች ሀይል ማመንጨት እንደሚያስችል የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ ገለፁ። ሚኒስትሩ ኢንጅነር ስለሺ በቀለ የታላቁ የህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ዙር የውሃ ሙሌት…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ እቃ ጫኝ አውሮፕላን በሻንጋይ አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ እቃ በሚጭነበት ወቅት በእሳት ተያያዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ እቃ ጫኝ አውሮፕላን በቻይና ሻንጋይ አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ እቃ በሚጭነበት ወቅት በእሳት ተያያዘ። ሁሉም የአውሮፕላኑ ሰራተኞ በመልካም ደህንነት ላይ እንደሚገኙ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታውቋል። አየር መንገዱ…

የክልል ታርጋ ያላቸው ባለሁለት እግር ተሽከርካሪዎች ወደ አዲስ አበባ እንዳይገቡ ተወሰነ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የክልል ታርጋ ያላቸው ባለሁለት እግር ተሽከርካሪዎች ወደ አዲስ አበባ እንዳይገቡ ወሰነ። የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ስጦታው አካለ በሰጡት መግለጫ የአዲስ አበባ ታርጋ ካላቸው የሁለት እግር…

ጠ/ሚ ዐቢይ የህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ዙር የውሃ ሙሌትን በማስመልከት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የታላቁ የህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ዙር የውሃ ሙሌትን በማስመልከት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው ዕለቱ ሃገራችን በታላቅ ጉጉት ለመስማት የምትጠብቀውን ብስራት…

ፕሬዚዳንት ኤርዶኻን በሶሪያ የሚገኙ የቱርክ ወታደሮች ባሉበት እንደሚቆዩ አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶኻን በሶሪያ የሚገኙ የቱርክ ወታደሮች ባሉበት እንደሚቆዩ አስታወቁ፡፡ ፕሬዚዳንቱ የሶሪያውያን ሰላምና መረጋጋት እስከሚመለስ ድረስ የቱርክ ወታደሮች በሶሪያ ይቆያሉ ብለዋል፡፡ ቱርክ ወታደሮቿን ከፈረንጆቹ…

የታላቁ የህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ዙር የውሃ ሙሌት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ታላቁ የህዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ዙር የውሃ ሙሌት መጠናቀቁን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ። የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የአፍሪካ ህብረት ዓባላት ቢሮ መሪዎች በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያካሄዱትን ውይይት አስመለክቶ መግለጫ…

የጉራጌ ዞን እና የስልጤ ዞን ተወላጆች የዘንድሮውን የዒድ አል-አድሃ ዓረፋ በዓል ባሉበት እንዲያከብሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጉራጌ ዞን እና የስልጤ ዞን ተወላጆች የዘንድሮውን የዒድ አል-አድሃ ዓረፋ በዓል ባሉበት እንዲያከብሩ የሁለቱ ዞን አመራሮች ጥሪ አቀረቡ። ከትውልድ አካባቢያቸው ርቀው የሚገኙ የሁለቱ ዞን ተወላጆች የእስልምና እምነት ተከታዮች የዒድ አል-አድሃ…

በ19 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ወጪ 12 መንገዶችን ለመገንባት የሚያስችል የውል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን በ19 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ወጪ 12 መንገዶችን ለመገንባት የሚያስችል የውል ስምምነት ፊርማ ከተቋራጮች ጋር ተፈራርሟል። የስምምነት ፊርማ የተከናወነባቸው 12ቱ የመንገድ ፕሮጀክቶች በድምሩ 825 ነጥብ 23 ኪሎ…

ዚምባብዌ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ሰአት እላፊ አወጀች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዚምባብዌው ፕሬዚዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ ሰአት እላፊ አወጁ፡፡ ሰአት እላፊው የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት በማሰብ የታወጀ ነው ተብሏል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከዛሬ ጀምሮ የታወጀውን ሰአት እላፊ የፀጥታ አካላት እንዲያስተገብሩም ትዕዛዝ…