Fana: At a Speed of Life!

በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ81 ሺህ በለጠ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ ተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ81 ሺህ በለጠ ∶∶ በአፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 81ሺህ608 መድረሱን መረጃዎች ያሳያሉ∶∶ በዚህም ደቡብ አፍሪካ ሰፊውን ድርሻ ስትወስድ በሃገሪቱ14ሺህ335…

በባሕር ዳር ሁለት አካባቢዎች በመኖሪያ ቤቶችና ሱቆች ላይ የእሳት አደጋ ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሕር ዳር ሁለት አካባቢዎች ቅዳሜ ለእሑድ አጥቢያ በመኖሪያ ቤቶችና ሱቆች ላይ የደረሰ የእሳት አደጋ ንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አስከተለ፡፡ አደጋው የደረሰው ቀበሌ 8 በሚገኝ የመኖሪያ ቤት እና ቀበሌ 12 አካባቢ በሚገኙ የሞባይል መሸጫ…

የኢትዮ-ሱዳን ከፍተኛ የፖለቲካ ምክክር መድረክ በመካሄድ ላይ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  ለሁለት ቀናት የሚካሄደው የኢትዮ ሱዳን ከፍተኛ የፖለቲካ ምክክር መድረክ ዛሬ ግንቦት 8 ቀን 2012 ዓም በአዲስ አበባ ሂልተን ሆቴል ተጀምሯል። ከፍተኛ የፖለቲካ ምክክር መድረኩ የኢፌዲሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን እና የሱዳን…

ይህን ክፉ ጊዜ ማለፍ የሚቻለው በመተጋገዝና በመተሳሰብ ነው- ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ይህን ክፉ ጊዜ ማለፍ የሚቻለው በመተጋገዝና በመተሳሰብ መሆኑን የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ። በኦሮሚያ ክልል የአርሲ ዞን ተወላጆች ከተለያዩ አካላት ያሰባሰቡትን የ20 ሚሊዮን ብር ግምት ያለው ቁሳቁስ በዞኑ ሰባት…

በጋምቤላ ክልል 4 ወረዳዎች የበረሃ አንበጣ ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋምቤላ ክልል በሚገኙ አራት ወረዳዎች የበረሃ አንበጣ መንጋ መከሰቱን የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ኦጁሉ ሎዋል ለኢዜአ እንደገለጹት የበረሃ አንበጣ መንጋው ከግንቦት 4/2012 ጀምሮ…

የውጪ ምንዛሬ ክምችትን ለመጨመር፣ ለዕዳ ስረዛና አደረጃጀትን ለመቀየር የሚደረጉ ጥረቶች ተጠናክረው ይቀጥላሉ- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጪ ምንዛሬ ክምችትን ለመጨመር እንዲሁም ለዕዳ ስረዛ እና አደረጃጀትን ለመቀየር የሚደረጉ ጥረቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። የብሔራዊ ማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ አባላት ስብሰባ በዛሬው እለት መካሄዱን ጠቅላይ…

ለ26 ዓመታት ሽሽት ላይ የነበረ የሩዋንዳ ዘር ፍጅት ወንጀል ተጠርጠጣሪ ፈረንሳይ ውስጥ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለ26 ዓመታት ሽሽት ላይ የነበረ የሩዋንዳ ዘር ፍጅት ወንጀል ተጠርጠጣሪ ፍሊሸን ካጉባ ፈረንሳይ ውስጥ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለፀ። ለሚሊሽያዎች ገንዘብ በመስጠት 800 ሺህ ያክል ሰዎች እንዲሞቱ ምክንያት ሆኗል በሚል ወንጀል የተጠረጠረው…