Fana: At a Speed of Life!

ኤጀንሲው የ9 ወር የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ላይ ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 9፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ (ኢመደኤ) የ2012 የ 9 ወር የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ላይ ውይይት አካሂዷል፡፡ በሪፖርት ውይይቱ ላይ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር እና ምክትል ዋና ዳይሬክተሮች  እንዲሁም የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት…

ሮታሪ አዲስ አበባ ምዕራብ እና የሮታሪ ታይዋን ታይፒ ሲን ዪ 2 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሚያወጡ የህክምና ቁሳቁሶች ለገሱ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 9፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)ሮታሪ አዲስ አበባ ምዕራብ እና የሮታሪ ታይዋን ታይፒ ሲን ዪ ለኮቪድ ህክምና ማዕከል 2 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሚያወጡ የህክምና ቁሳቁሶች መለገሳቸውን የጤና ሚኒስትር ገለጹ። የጤና ሚኒስትሯ ዶክትር ሊያ ታደሰ በፌስቡክ ገጻቸው ላይ እንደገለጹት÷ድጋፉ…

የኮቪድ 19 ስርጭት መከላከል ላይ ትኩረት ያደረገ የልምድ ልዉዉጥና ዉይይት  ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 9፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)ኮቪድ 19 ስርጭት መከላከል ላይ ትኩረት ያደረገ የልምድ ልዉዉጥና ዉይይት ለ8ተኛ ጊዜ በቪዲዮ መካሄዱን የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ። በዚህ የቪድዮ ውይይት ላይ በሲዊድን የኢትዮጵያ አምባሳደር አቶ ዲሪባ ኩማ እና በኔዘርላንድ የኢትዮጵያ  አምባሳደር…

ኢ/ር ታከለ ከሀይሌ ጋርመንት-ጀሞ የመንገድ ግንባታን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 9፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከሀይሌ ጋርመንት ጀሞ እየተገነባ ያለውን መንገድ ጎብኝተዋል። መንገዱ አዲስ አበባና አምቦ መስመርን የሚያገናኝ ነውም ነው የተባለው። ከዚያም ባለፈ መንገዱ የአዲስ አበባ መውጪያዎችን ከኦሮሚያ…

የተቋረጠው ትምህርት ሲቀጥል ጫና እንዳይፈጥር የሚያስችል ጥናት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ግንቦት 9፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)በኮሮናቫይረስ  ወረርሽኝ ምክንያት የተቋረጠው ትምህርት ሲቀጥል ጫና እንዳይፈጥር የሚያስችል ጥናት እየተደረገ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። በዚህም የተቋረጠው የትምህርት ዘመን በምን መልኩ መቀጠል እንዳለበት የሚያጠና ቡድን ተደራጅቶ እየተሰራ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ አነስተኛ ገቢ ያላቸውን የእስልምና እምነት ተከታዮች ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 9፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ዛሬ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ልዩ ስሙ መሳለሚያ እህል በረንዳ አካበቢ በመገኘት አነስተኛ ገቢ ያላቸውን የእስልምና እምነት ተከታዮች ጎብኝተዋል። በጉብኝቱም የበርካታ ቤተሰብ ኃላፊነት ያለባቸውና ኑሮአቸውን በብዙ ችግር…

የቻይና አምባሳደር በእስራኤል በመኖሪያ ቤታቸው ውሥጥ ሞተው ተገኙ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 9፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የቻይና አምባሳደር በእስራኤል ዱ ዌይ በሰሜናዊ ቴል አቪቭ በሚገኘው አፓርታማቸው ውስጥ  ሞተው መገኘታቸውን አንድ የእስራኤል ባለስልጣን  ገለጹ፡፡ በአምባሳደሩ አሟሟት ዙሪያ የእስራኤል ፖሊስ ምርመራ መጀመሩን ጠቁመው÷ በአሟሟታቸው ዙሪያ የተገኙት…

ኢትዮጵያውያን ሳይዘናጉ በኮቪድ-19 ዙሪያ የወጡትን መመሪያዎች እንዲተገብሩ ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አሳሰቡ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ኢትዮጵያውያን እና በኢትዮጵያ የሚገኙ ሁሉ ለአፍታም ሳይዘናጉ በኮሮና ቫይረስ ዙሪያ የወጡትን መመሪያዎች እንዲተገብሩ አሳሰቡ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በፌስ ቡክ ገፃቸው ላይ ባስተላፉት መልዕክት ቫይረሱን…

ባለፉት 24 ሰአታት ለ4 ሺህ 225 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 11 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ4 ሺህ 225 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 11 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ሚኒስትሯ በፌስቡክ ገጻቸው እንዳስታወቁት ቫይረሱ የተገኘባቸው 5 ወንድ እና…

ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ የቢሾፍቱ ችግኝ ማፍያን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ የቢሾፍቱ ችግኝ ማፍያን ጎበኙ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በፌስ ቡክ ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ በመጪው ክረምት ለሚካሂደው የ5 ቢሊዮን ችግኞች የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የሚደረገውን ዝግጅት መመልከታቸውን ገልጸዋል፡፡…