Fana: At a Speed of Life!

በህንድ በአንድ ቀን ከ5 ሺህ በላይ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህንድ በአንድ ቀን ከ5 ሺህ በላይ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተሰማ። በሃገሪቱ 5 ሺህ 242 ሰዎች በአንድ ቀን ብቻ በቫይረሱ የተያዙ ሲሆን በአጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 96 ሺህ ደርሷል ተብሏል። ይህ ቁጥርም ህንድን…

በድሬዳዋ በ150 ሚሊዮን ብር የተገነባው የጨው ማቀነባበሪያ ፋብሪካ አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ መንደር በ150 ሚሊዮን ብር የተገነባው ሶዳ ኪንግ የጨው ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ተመርቆ ማምረት መጀመሩን የፋብሪካው አመራሮች ገለጹ። የፋብሪካው ዋና ሥራ አስፈጻሚና ባለድርሻ አቶ ሙሄዲን ፉክረዲን በምረቃው ሥነ ሥርዓት ላይ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ባለፈው ዓመት በአረንጓዴ አሻራ ዘመቻ ከተተከሉ ችግኞች 84 በመቶዎቹ መፅደቃቸውን አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ባለፈው ዓመት በአረንጓዴ ዐሻራ ዘመቻ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከተተከሉት ችግኞች ውስጥ 84 በመቶዎቹ መፅደቃቸውን አስታወቁ።   ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገፅ ባሰፈሩት ፅሁፍ በአረንጓዴ ዐሻራ…

ፊንላንድ ለኢትዮጵያ የ4 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፊንላንድ ለኢትዮጵያ የ4 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገች። ድጋፉ በኢትዮጵያ በዋን ዋሽ ፕሮግራም ለሚተገበረው የስነ ንጽህና መጠበቂያ ፕሮግራም እንደሚውል በኢትዮጵያ የፊንላንድ አምባሳደር ሄሌና ኤራክሲነን በትዊተር ገጻቸው አስፍረዋል። የኮሮና…

በዴሞክራቲክ ሪፕብሊክ ኮንጎ በታጣቂዎች በደረሰ ጥቃት 20 ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዴሞክራቲክ ሪፕብሊክ ኮንጎ በታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት 20 ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ። ታጣቂ ቡድኑ ትናንት ጠዋት በሰሜን ምስራቅ የሃገሪቱ ክፍል ባደረሰው ጥቃት ከሞቱት በተጨማሪ ከ14 የሚበልጡ ሰዎች ቆስለዋል ነው የተባለው። በጥቃቱም…

አየር መንገዱ ከቦይንግ ኩባንያ እስከ ሰኔ ወር መጨረሻ የካሳ ክፍያ እንደሚጠብቅ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቦይንግ ኩባንያ እስከ ሰኔ ወር መጨረሻ ድረስ የካሳ ክፍያ እንደሚጠብቅ አስታወቀ።   የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም፥ አየር መንገዱ በቦይንግ 737 ማክስ…

ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከተጠሪ ተቋማት አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 10፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከተጠሪ ተቋማት አመራሮች ጋር በአፈፃፀምና በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ተቋማቱ ተልዕኳቸውን መሰረት በማድረግ ሀገሪቷ ያለባትን ጫና በመሸከም ሀገርና ህዝብን ከአደጋ ለመከላከል እያደረጉ ያለው…

የኮቪድ 19 ወረርሽኝን በዘላቂነት ለመከላከል ትኩረታችን ኢኮኖሚው ላይ መሆን ይገባዋል -ኢ/ር ታከለ ኡማ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 9፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)  የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ  የኮቪድ 19 ወረርሽኝን በዘላቂነት ለመከላከል ትኩረታችን ኢኮኖሚው ላይ መሆን ይገባዋል ሲሉ ገለጹ። ኢንጂነር ታከለ የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ያስከተለብንን ፈተና በብቃት ለማለፍ  …