ጠ/ሚ ዐቢይ በሸራተን ሆቴል አካባቢ እየተገነባ የሚገኘውን የወንዝ ዳርቻ አረንጓዴ ልማት ፕሮጀክትን ጎበኙ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በሸራተን ሆቴል አካባቢ እየተገነባ የሚገኘውን የሸገር የወንዝ ዳርቻ አረንጓዴ ልማት ፕሮጀክትን ጎበኙ፡፡
በጉብኝቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማን ጨምሮ ሌሎች የመንግስት…