Fana: At a Speed of Life!

ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ ከሳዑዲ ዓረቢያ ንጉስ ሠልማን ቢን አብዱል አዚዝ አል ሳኡድ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ከሳዑዲ ዓረቢያ ንጉስ ሠልማን ቢን አብዱል አዚዝ አል ሳኡድ ጋር ተወያዩ። ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ከሳዑዲ ዓረቢያው ንጉስ እና የሁለቱ ቅዱሳን መስጊዶች የበላይ ጠባቂ ንጉስ ሠልማን ቢን አብዱል አዚዝ…

ገለልተኛ ብሔራዊ የኢኮኖሚ አማካሪ ምክር ቤት ሊቋቋም ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ገለልተኛ ብሔራዊ የኢኮኖሚ አማካሪ ምክር ቤት ሊቋቋም መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል። መንግስት የኢኮኖሚ ሪፎርም ፕሮግራሙን በስኬት ለማስፈፀምና ጥራት ያለው የኢኮኖሚ እድገት ለማስመዝገብ የባለሙያዎችን ምክር እንዲሁም ምክረ…

አልሸባብ  የ81 ሰዎች ህይወት ላለፈበት የሞቃዲሾ የቦንብ ጥቃት ሃላፊነቱን ወሰደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2012(ኤፍቢሲ) የአልሸባብ ታጣቂ ቡድን በሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ ለደረሰ  የቦንብ ፍንዳታ ኃላፊነቱ መውሰዱን አስታወቀ፡፡ ሆኖም የሶማሊያ ብሄራዊ የደህንነት ኤጀንሲ ጥቃቱ በሌላ ሀገር ታቅዶ የተፈፀመ መሆኑን ነው ያስታወቀው፡፡ ጥቃቱ በከተማዋ ደቡብ ምዕራብ …

የኦሮሚያ ክልል መንግስት ካቢኔ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ካቢኔ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ካቢኔው በዛሬው እለት ባካሄደው ስብሰባው የባሌ ዞን በሁለት ዞኖች እንደ አዲስ እንዲደራጅ እና በሌሎች ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ በማሳለፍ እንዲጸድቁ…

ልማትና ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ አካታች የኢኮኖሚ ስርዓትን ለመገንባት እንደሚሰራ የብልፅግና ፓርቲ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ልማትና ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ አካታች የኢኮኖሚ ስርዓትን ለመገንባት እንደሚሰራ የብልጽግና ፓርቲ አስታወቀ። ለዚህም የግሉን ዘርፍና ሀገራዊ ባለሃብቱን የማጠናከር ስራ እንደሚሰራ ፓርቲው ገልጿል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር…

ኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ የኢኮኖሚ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር እንደሚሰሩ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በኢትዮጵያ የደቡብ አፍሪካ አምባሳደር ኤድዋርድ ዞለሳ ማካያ በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ በዚህ ወቅት እንደገለጹት፥ ኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ ቀኝ…

የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የብስክሌት ትራንስፖርት አገልግሎት ሙከራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የብስክሌት ትራንስፖርት አገልግሎት የሙከራ ትግበራን በይፋ ጀመረ። በመንገድ ትራንስፖርት አገልግሎት ዘርፍ ውስጥ ከሚጠቀሱ የትራንስፖርት ዓይነቶች የሞተር አልባ ትራንስፖርት አንዱ ሲሆን፥ በዋናነት ከሚጠቀሱት ውስጥ…

በሞጣ ከተማ የእምነት ተቋማት ላይ ከደረሰው ጉዳት ጋር በተያያዘ የተለያዩ የሥራ ሃላፊዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 21፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሞጣ ከተማ አስተዳደር ታህሣሥ 10 ቀን 2012 ዓ.ም ከተፈጸመው የእምነት ተቋማት ቃጠሎ ጋር በተያያዘ የተለያዩ የሥራ ኃላፊዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ፡፡ በምሥራቅ ጎጃም ዞን ሞጣ ከተማ አስተዳደር በመስጅዶች፣ ቤተ ክርስቲያን እና ሱቆች ላይ የእሳት…

በአውስትራሊያ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች  ከሰደድ እሳት ለማምለጥ ወደ ባህር ዳርቻዎች ተሰደዋል

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 21፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውስትራሊያ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ከሰደድ እሳት ለማምለጥ ወደ ባህር ዳርቻዎች እየተሰደዱ ነው፡፡ በአካባቢው ባለው  ከፍተኛ ሙቀት እና ንፋስ በአውስትራሊያ የተከሰተው ሰደድ እሳት ወደ ተለያዩ ግዛቶች እየተስፋፋ መሆኑ ነው የተገፀው፡፡ እሳቱ…

ታሊየም የተሰኘው የሰሜን ኮሪያ መረጃ መዝባሪዎች ቡድን ሚስጢራዊ መረጃዎችን ሲመዘብር ነበር – ማይክሮ ሶፍት

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 21፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ታሊየም የተሰኘው የሰሜን ኮሪያ መረጃ መዝባሪዎች ቡድን ሚስጢራዊ መረጃዎችን ሲመዘብር እንደተቆጣጠረው ማይክሮ ሶፍት አስታወቀ፡፡ መቀመጫው ሰሜን ኮሪያ እንደሆነ የታመነው ይህ መረጃ መዝባሪ ቡድን የመንግስት ሰራተኞችን ፣ የዩኒቨርሲቲ ሰራተኞችን ፣…