Fana: At a Speed of Life!

850 አምቡላንሶች በመላ ሀገሪቱ ተከፋፈሉ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 6፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) 850 አምቡላንሶች በመላ ሀገሪቱ መከፋፈላቸውን በጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በጤና ሚኒስቴር የንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ዳሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ እስክንድር ላቀው÷ ሚኒስቴሩ በ2010 ዓ.ም በእቅድ ይዞ በሀገሪቱ ያለውን የአምቡላንስ ክፍተት…

በኦሮሚያ ክልል በኮሮናቫይረስ የቤት ለቤት ልየታ 24 ነጥብ 6 ሚሊየን ሰዎችን ተደራሽ ማድረጉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል በኮሮና ቫይረስ የቤት ለቤት ልየታ 24 ነጥብ 6 ሚሊየን ሰዎችን ተደራሽ ማድረጉን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ። የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳስታወቀው፥ በእስካሁኑ ልየታ 5 ነጥብ 7 ሚሊየን አባወራዎችን…

ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ቆጣሪ ንባብ ስርዓት ተግባራዊ ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ቆጣሪ ንባብ ስርዓት ተግባራዊ ሊደረግ ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለፀ። ዘመናዊ የቆጣሪ ንባብ መሳሪያ(Common meter reading instrument) በመተግበር የቆጣሪ ንባብ ጥራት ችግርንና ግምታዊ አሞላልን ለማስቀረት…

በደቡብ አፍሪካ በጆሃንስበርግ ብቻ 1 ሚሊየን ቤተሰቦች የሚመገቡት የላቸውም

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ብቻ 1 ሚሊየን ቤተሰቦች የሚመገቡት ነገር እንደሌላቸው የከተማዋ ከንቲባ ገለፁ። ጆሃንስበርግ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለስድስት ሳምንታት ተዘግታ እንደቆየች ነው። በከተማዋ የንግድ ተቋማት በመዘጋታቸውም በርካታ…

“የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የሰዎችን ሕይወት ለመታደግ የወጣ እንጂ የተጫነ ዕዳ አይደለም”- ም/ጠ/ሚኒስትር ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የማይተካውን የሰዎች ሕይወት ለመታደግ የወጣ እንጂ በዜጎች ለይ የተጫነ ዕዳ አይደለም ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ። የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል የተቋቋመውና በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ…

ኢጋድ ለኮቪድ-19 የመከላከያ 800 ሺህ ብር የሚገመት የቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ግንቦት6፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የምስራቅ አፍርካ አገራት የልማት በየነ መንግስታት (ኢጋድ) ለጤና ሚኒስቴር 800 ሺ ብር የሚገመት ለኮቪድ-19 የመከላከያ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ።   የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ለተደረገው ድጋፍ አመስግነው÷ድጋፉም…

በህዳሴ ግድብ ዙርያ በአለም አቀፉ ማህበረሰብ ዘንድ የተሳሳተ ግንዛቤ እንዳይፈጠር እየሰሩ መሆኑን ትውልደ ኢትዮጵያዊ ምሁራን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙርያ አለም አቀፉ ማህበረሰብ በግብፅ ያረጀ አስተሳሰብ ቅስቀሳ የተሳሳተ ግንዛቤ እንዳይፈጠርበት ለማድረግ የበኩላቸውን ሚና እየተወጡ መሆናቸውን በአሜሪካ እና እንግሊዝ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊ ምሁራን ተናገሩ። የምጣኔ ሀብት…

በአዲስ አበባ ባለ ኮከብ ሆቴሎች በወር እስከ 35 ሚሊዮን ዶላር ገቢ እያጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ የኮከብ ደረጃ የተሰጣቸው ሆቴሎች በኮሮናቫይረስ ሳቢያ በወር በአማካይ እስከ 35 ሚሊዮን ዶላር እያጡ መሆኑን የአዲስ አበባ ሆቴል ባለቤቶች ማህበር አስታወቀ። ኮቪድ 19 የዓለም ወረርሸኝ በመሆን የተለያዩ አገራት የጤና ቀውስ ከመሆንም…

በ24 ሰዓት ውስጥ በተደረገ 3 ሺህ 580 የላብራቶሪ ምርመራ 9 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ24 ሰዓት ውስጥ በተደረገ 3 ሺህ 580 የላብራቶሪ ምርመራ 9 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 272 መድረሱን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ…

ቡሩንዲ የአለም ጤና ድርጅት ተወካይ ሃገሪቱን ለቀው እንዲወጡ አዘዘች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ቡሩንዲ የአለም ጤና ድርጅት ተወካይ ሃገሪቱን ለቀው እንዲወጡ አዘዘች። ምስራቅ አፍሪካዊቷ ሃገር የአለም ጤና ድርጅት ተወካይን ጨምሮ ሶስት ባለሙያዎች ሃገሪቱን በ48 ሰዓታት ውስጥ ለቀው እንዲወጡ አዛለች። የሃገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…