ከአይ ኤም ኤፍ የተገኘው ገንዘብ የኢኮኖሚ ጥራትን ለማምጣት እንደሚያግዝ የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች ተናገሩ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ያገኘችው የገንዘብ ድጋፍ የኢኮኖሚ ጥራትን ለማምጣት እንደሚያግዝ የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች ተናገሩ።
ኢትዮጵያ ባለፉት 15 አመታት ኢኮኖሚያዊ እድገት ብታስመዘግብም የተረጋጋ ማክሮ ኢኮኖሚ…