የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዘርፍ ኮቪድ-19 ጫና ቢያሳድርበትም ተወዳዳሪነቱና ተፈላጊነቱ እንደቀጠለ ነው–ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12 ፣ 2012 ( ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዘርፍ ኮቪድ-19 ጫና ቢያሳድርበትም፤ ተወዳዳሪነቱና ተፈላጊነቱን ማስቀጠሉን የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ አስታወቁ።
በመናኽሪያዎችና በትራንስፖርት አገልግሎት መስጫ አካባቢዎች ኮቪድ-19 መከላከያ ተግባራት…