ኪም ጆንግ ኡን ሰሜን ኮሪያ “ማጥቃትን መሰረት ያደረገ የደህንነት ፖሊሲ” እንደሚያስፈልጋት ተናገሩ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆን ኡን ሃገራቸው “ማጥቃትን መሰረት ያደረገ የደህንነት ፖሊሲ” እንደሚያስፈልጋት ተናገሩ።
ኪም በፓርቲያቸው ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር፥ ፒዮንግያንግ “አዎንታዊ እና ማጥቃትን መሰረት ያደረገ የደህንነት ፖሊሲ…