የቤተ ክርስቲያኗ የቴክኒክ ባለሙያዎች ከከተማ አስተዳደሩ ኃላፊዎች ጋር በመስቀል አደባባይ እና ጃን ሜዳ ጉዳይ ላይ መከሩ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የቴክኒክ ባለሙያዎች ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኃላፊዎች ጋር በመሆን መስቀል አደባባይ እና ጃን ሜዳን በሚመለከት ምክክር አድረጉ።
ምክክራቸውን አጠናቀው ፕሮጀክቶቹን በተመለከተ ከስምምነት ላይ…