Fana: At a Speed of Life!

ለጎብኚዎች ብቻ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ታክሲዎች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ለጎብኚዎች ብቻ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ታክሲዎች ተመረቁ፡፡ ኦክሎክ ጀኔራል ትሬዲንግ የሚገጣጥማቸውና በሄሎ ታክሲ አገልግሎት የሚሰጡ የጎብኚዎች አገልግሎት ሰጭ ታክሲዎች በሸራተን አዲስ ሆቴል የባህልና ቱሪዝም…

በየአካባቢያችን የሚገኙ የግጭት ነጋዴዎችን በጋራ እንክላከል – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በየአካባቢው የሚገኙ የግጭት ነጋዴዎችን በጋራ እንከላከል ሲሉ ጥሪ አቀረቡ። የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ለጣቢያችን በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው በተለያዩ የሃገሪቱ አካባቢዎች የሚገኙ የጥፋት ነጋዴዎችን በጋራ…

የፌደራል ፍርድ ቤቶች በከፊል ዝግ ያደረጉትን የችሎት ስራ ሃምሌ 13 ቀን ይጀምራሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ፍርድ ቤቶች ከመጋቢት 10 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ በከፊል ዝግ ያደረጉትን የችሎት ስራ ከሃምሌ 13 ቀን ጀምሮ በየደረጃው መደበኛ ችሎት ሊጀምሩ ነው፡፡ በዚህም ከሃምሌ 13 እስከ ሃምሌ 30 ቀን 2012 ዓ.ም ድረሰ በሁሉም ፍርድ ቤቶች…

በባሌ ዞን አጋርፋ ወረዳ በተከሰተው ሁከትና ግርግር የተለያዩ የጦር መሣሪያዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን አጋርፋ ወረዳ ሰሞኑን በተከሰተው ሁከትና ግርግር አጥፊዎች ሲጠቀሙባቸው የነበሩ የጦር መሣሪያዎች መያዛቸውን ፖሊስ አስታወቀ። በባሌ ዞን ፖሊስ መምሪያ የወንጀል ምርመራ ዲቪዥን ኃላፊ ኮማንደር ተስፋዬ ከበደ እንደገለጹት÷…

የ5 ሺህ 910 ፓምፕና ጄኔሬተር ርክክብ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ በተሰጠው ትኩረት መሰረት የ5 ሺህ 910 ፓምፕና ጄኔሬተር ርክክብ ተካሄደ፡፡ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የሚኖረውን ጫና ለመቀነስ እንዲያስችል ለመስኖ ዘርፍ ከተመደበው 16 ቢሊየን ብር በተጨማሪ 1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር…

ኢትዮጵያ የጎብኚዎች መዳረሻ ስፍራዎቿን በኦን ላይን ማስተዋወቅ ጀመረች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያን የጎብኚዎች መዳረሻ ስፍራዎች በኦን ላይን ማስተዋወቅ መጀመሩን የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ የቱሪዝም ዘርፉ ኮሮና ወረርሽኝ ያሳደረበትን ተጽዕኖ የሚያገግምበትን አቅጣጫ በማስቀመጥ 3 በሊዮን ዶላር ለማግኘት ማቀዱን…