Fana: At a Speed of Life!

ሁላችንም የጋራ ጠላት ተጋፍጠናል፤ ለየግል በሚደረግ ትግል ቫይረሱን ማሸነፍ አይቻልም- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትብብር እንጂ በግል በሚደረግ ትግል የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ -19) ማሸነፍ እንደማይቻል ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለፁ። የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የተባበሩት መንግስታት ዓለም አቀፍ ትብብርን በማስመልከት ባቀረበው ጥሪ በማስመልከት…

በምስራቅ አፍሪካ ተወዳጅ እየሆነ የመጣው ኮሮናቫይረስ ጸጉር አሰራር

አዲስ አበባ፣ግንቦት 4፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)በምስራቅ አፍሪካ የኮሮና ቫይረስን ቅርጽ የመሰለ የጸጉር አሰራር ተወዳጅነት እያደገ መምጣቱ ተነግሯል። ለማደጉ ምክንያት ደግሞ የፀጉር አቆራረጥ ቅርፁን ለመፍጠር እና ከሌሎች አሠራር ይልቅ ዋጋው በ90 በመቶ ርካሽ በመሆኑ ነው ተብሏል። በዚህም…

ቢሮ  ገብተው እንዲሰሩ ከተፈቀደላቸው የመንግስት ሰራተኞች ውጭ የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት የሚጠቀሙ ሰራተኞች ከተገኙ መታወቂያቸውን እንደሚነጠቁ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በየተቋማቱ ወደ ቢሮ በመግባት እንዲሰሩ ከተለዩት የመንግስት ሰራተኞች ውጭ  የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት የሚጠቀሙ ሰራተኞች ከተገኙ መታወቂያ የሚነጠቁ መሆኑን የፐብሊክ ሰርቪስ ሰራተኞች ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት  አስታወቀ። በኢትዮጵያ…

የዋይት ሃውስ ሰራተኞች ላይ የኮሮና ቫይረስ መገኘቱን ተከትሎ ተቋሙ ሰራተኞቹ ላይ የፊት ማስክ የመጠቀም ግዴታ ጣለ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 4፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በዩናይትድ ስቴትስ በሁለት የዋይት ሃውስ ሰራተኞች ላይ የኮሮና ቫይረስ መገኘቱን ተከትሎ ተቋሙ ሰራተኞቹ ላይ የፊት ማስክ የመጠቀም ግዴታ ጣለ። ዋይት ሃውስ እንዳስታወቀው የትኛውም ሰራተኛ ወንበሩ ላይ ሲቀመጥ ካልሆነ በስተቀር በየትኛውም እንቅስቃሴው…

በሩስያ የመተንፈሻ መሳሪያ ከመጠን በላይ በመሞላቱ በደረሰ ቃጠሎ አምስት የኮሮናቫይረስ ህመምተኞች ህይወታቸው አለፈ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 4፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በሩስያ ከመጠን በላይ በተሞላ የመተንፈሻ መሳሪያ ላይ በደረሰ የእሳት ቃጠሎ አምስት በጽኑ ህሙማን ክፍል ሲታከሙ የነበሩ የኮሮና ቫይረስ ህመምተኞች ህይወት ማለፉ ተሰምቷል። የመተንፈሻ መሳሪያዎች አቅማቸው ውስን በመሆኑና ከመጠን በላይ በመሞላታቸው…

ለኮሮናቫይረስ ክትባት ማፈላለግ ስራ የሚደረጉ ድጋፎች እንዲጠናከሩ የዓለም ጤና ድርጅት ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለኮሮናቫይረስ መከላከያ ክትባት የማፈላለግ ስራውን ለማፋጠን የሚደረጉ ድጋፎች እንዲጠናከሩ የዓለም ጤና ድርጅት ጥሪ አቀረበ። ከ7 እስከ 8 የሚሆኑ የተለያዩ አይነት ክትባቶች ተመርጠው እየተሰራባቸው መሆኑንም የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር…

ደቡብ ኮርያ ለኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ መከላከያ የህክምና ቁሳቁስና የገንዘብ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ኮርያ መንግሥት ከሀገሪቱ ከተለያዩ ተቋማት ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚውሉ የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገች። ድጋፉ 28 ሺህ 33 የመመርመሪያ ኪቶች፣ 150 ሺህ 400 የፊት ጭንብል፣ 60 ሺህ ዶላር የሚያወጣ…