ሁላችንም የጋራ ጠላት ተጋፍጠናል፤ ለየግል በሚደረግ ትግል ቫይረሱን ማሸነፍ አይቻልም- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትብብር እንጂ በግል በሚደረግ ትግል የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ -19) ማሸነፍ እንደማይቻል ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለፁ።
የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የተባበሩት መንግስታት ዓለም አቀፍ ትብብርን በማስመልከት ባቀረበው ጥሪ በማስመልከት…