በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት 328 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ2 ሰዎች ሕይወት አልፏል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 6ሺህ 911 የላቦራቶሪ ምርመራ ሰዎች 328 የኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸውና የ2 ሰዎች ህይወት ማለፉን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 8 ሺህ…