የአዲስ አበባ ከተማ የካቢኔ አባላት ከሽሮሜዳ-ቁስቋም እየተሰራ ያለውን የመንገድ ፕሮጀክት ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ እና የካቢኔ አባላት ከሽሮሜዳ-ቁስቋም እየተሰራ ያለውን የመንገድ ፕሮጀክት ጎበኙ፡፡
ኢንጅነር ታከለ ኡማ በጉብኙቱ ወቅት እንደገለጹት ልማት የሁሉንም ጥረት፤የሁሉንም ብርታት የሚጠይቅ ሂደት…