አንዳንድ የዳያስፖራው ማህበረሰብ አባላት እያራመዱት ያለው የጥላቻ ዘመቻ ማህበረሰቡ አሁን ያለበትን ሁኔታ ያላማከለ መሆኑን ምሁራን ገለፁ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አንዳንድ የዳያስፖራው ማህበረሰብ አባላት እያራመዱት ያለው የጥላቻ ዘመቻ ማህበረሰቡ አሁን ያለበትን ሁኔታ ያላማከለ ነው ሲሉ የተለያየ ዘርፍ ባለሙያዎች ተናገሩ።
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት ባለሙያዎቹ አሁን ላይ ለነጻ ሃሳብ…