Fana: At a Speed of Life!

ዶክተር ሊያ የኤካ ኮተቤ የኮሮና ቫይረስ ህክምና ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስትር  ዶክተር ሊያ ታደሰ የኤካ ኮተቤ የኮሮና ቫይረስ ህክምና ማዕከልን ጎበኙ። የኮሮና ቫይረስ ህመምተኞች ህክምናቸውን በሚከታሉበት በዚህ ማዕከል ባደረጉት ጉብኝት የአገልግሎት አሰጣጡ በእጅጉ መሻሻሉን ማየት እንደቻሉ…

በፀሎት መርሐ ግብሩ የታየው ትብብርና ትጋት የሀገሪቱን ችግር ለማስወገድ ትልቅ ኃይል ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለአንድ ወር በተከናወነው ፀሎት መርሐ ግብር የታየው ትብብርና ትጋት የሀገሪቱን ችግር ለዘለቄታው ለማስወገድ ከተጠቀምንበት ትልቅ ኃይል መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ…

ሰዎች ለኮቪድ 19 ህክምና ፈዋሽነታቸውያልተረጋገጡ ባህላዊ መድሃኒቶችን መጠቀም የለባቸውም -የዓለም ጤና ድርጅት

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም የጤና ድርጅት ሰዎች ለኮሮና ቫይረስ ሕክምና ፈዋሽነታቸው ያልተረጋገጡ ባህላዊ መድኃኒቶችን እንዳይጠቀሙ አስጠነቀቀ። ተቋሙ ማስጠንቀቂያውን የሰጠው ሶስት የአፍሪካ ሀገራት ኮቪድ 19 በሽታን ያድናል የተባለውን ባህላዊ መድሀኒት…

በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ለኮቪድ መከላከያ ከ100 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ለኮቪድ መከላከያ ከ100 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጋቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል። ድጋፉ በተለያዩ የዓለም አገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን…

ከ72 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 27፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት ስድስት ቀናት ከ72 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃ በተለያዩ የጉምሩክ ኬላ ጣቢያዎች  በቁጥጥር ስር መዋሉን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ የተያዙባቸው ቦታዎች ጅግጅጋ፣ ድሬደዋ፣ ሀረር፣ ሞያሌ፣ አዳማ፣…