የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በአቶ በረከት ስምዖንና አቶ ታደሰ ካሳ ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ አሳለፈ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቶ በረከት ስምዖን እና አቶ ታደሰ ካሳ ላይ በተከሰሱበት ወንጀል የጥፋተኝነት ውሳኔ አስተላለፈ።
በእነ አቶ በረከት ስምዖን የክስ መዝገብ የተከሰሱት አንደኛ ተከሳሽ አቶ በረከት ስምዖን፣…