Fana: At a Speed of Life!

የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በአቶ በረከት ስምዖንና አቶ ታደሰ ካሳ ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቶ በረከት ስምዖን እና አቶ ታደሰ ካሳ ላይ በተከሰሱበት ወንጀል የጥፋተኝነት ውሳኔ አስተላለፈ።   በእነ አቶ በረከት ስምዖን የክስ መዝገብ የተከሰሱት አንደኛ ተከሳሽ አቶ በረከት ስምዖን፣…

ምክር ቤቱ ቀጣይ ምርጫን በተመለከተ በሚቀርቡ የመፍትሄ አማራጮች ላይ ነገ ይወያያል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ልዩ ስብሰባውን ነገ ሚያዝያ 27 እንደሚያካሂድ የምክር ቤቱ ፅህፈት ቤት አስታወቀ። ምክር ቤቱ ነገ በሚያካሄደው መደበኛ ስብሰባው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምርጫን በተመለከተ የቀረቡ የመፍትሄ…

ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የ9 ወራት የስራ እቅድ አፈፃፀም ረፖርቱን ለተጠሪ ተቋማት አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የ9 ወራት የስራ እቅድ አፈፃፀም ረፖርት ተጠሪ ተቋማት እና ምድብ ፅህፈት ቤት ሃላፊዎች በተገኙበት በሸራትን አዲስ ሆቴል አቅርቧል። በአሁኑ ወቅት ዋናው ርብርብ ኮቪድ-19 መከላከል ቢሆንም የተቋማቱ ሀላፊነት ለዜጎች…

ባለፉት 24 ሰዓታት ለ1 ሺህ 758 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 5 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ለ1 ሺህ 758 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 5 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ቫይረሱ ከተገኘባቸው ውስጥ አራቱ ኢትዮጵያዊ ሲሆኑ፥ አንደኛው ትውልደ ኢትዮጵያዊ የሆነ የስዊድን ዜጋ ነው…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከፕሬዚዳንት ኢሳያስ ጋር ፍሎራ ቬጅ የአትክልትና ፍራፍሬ ችግኝ ማፍያን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በባቱ ከተማ የሚገኘውን ፍሎራ ቬጅ የአትክልትና ፍራፍሬ ችግኝ ማፍያን ጎበኙ። ፍሎራ ቬጅ በዓመት 20 ሚሊየን የአትክልትና ፍራፍሬ ችግኞችን በማፍላት ለአርሶ አደሩ…

ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከሀይማኖት አባቶች ጋር በመሆን በመዲናዋ እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከሀይማኖት አባቶች ጋር በመሆን በመዲናዋ እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል። የሀይማኖት አባቶቹ በቅርቡ የተጀመረውን የመስቀል አደባባይ መልሶ ግንባታን ጨምሮ፥ የአድዋ…

በጎፋ ዞን 4 ሰዎች በደራሽ ውሀ ተወስደው ህይወታቸው አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ክልል በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ትናንት በጣለው ከባድ ዝናብ 4 ሰዎች በደራሽ ውሃ ተወስደው ህይወታቸው ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የገዜ ጎፋ ወረዳ ፖሊስ ጽህፈት ቤት የመረጃ ኢንተለጀንሲ ደጋፊ የስራ ሂደት አስተባባሪ ሳጅን አበባው…