Fana: At a Speed of Life!

ባለፉት 24 ሰዓታት 1 ሺህ 560 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 2 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ለ1 ሺህ 560 ሰዎችየ ላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 2 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ሚኒስትሯ በፌስ ቡክ ገጻቸው እንዳስታወቁት ቫይረሱ የተገኘባቸው የ49 ዓመት…

በአለም ዙሪያ ከ50 ሺህ በላይ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ በከባድ ፅኑ ህመም  ውስጥ ይገኛሉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአለም ከ50 ሺህ በላይ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ በከባድ ፅኑ ህመም ውስጥ ይገኛሉ፡፡ የኮሮና ቫይረስ ከተከሰተ ወራትን ሲያስቆጥር 212 ሃገራትን አዳርሷል። እስካሁንም በዓለም 3 ሚሊየን 485 ሺህ 936 ሰዎች በቫይረሱ ሲያዙ፥ 244 ሺህ…

የኮሮና ቫይረስ ምርመራ በደብረ ብርሃን ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ምርመራ በደብረ ብርሀን አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተጀመረ። ሆስፒታሉ በቀን እስከ 96 ናሙናዎችን መመርመር ይችላል ነው የተባለው፡፡ የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ዳግም ሽመላሽ እንደገለጹት፥…

የህዳሴ ግድብ በመጪው ክረምት ውሃ ለመያዝ የሚያስችለው ከፍታ ላይ ሰኔ ወር መጨረሻ እንዲደርስ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የግንባታ ቦታ የሚመለከታቸው የመንግስት፣ የተቋራጮችና አማካሪዎች የስራ ሀላፊዎች ጋር የስራ ግምገማና ጉብኝት ማድረጋቸውን የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ገለፁ። ዶክተር…

በብሄራዊ የተቀናጀ የፍትህ መረጃ ስርዓት ፕሮጀክት አደረጃጀት ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አመራሮች ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ አመራሮች ጋር የብሄራዊ የተቀናጀ የፍትህ መረጃ ስርዓት ፕሮጀክት አደረጃጀትን በተመለከተ ተወያዩ። የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በፌስቡክ ገፃቸው…

በሶማሊያ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ 70 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ተጨማሪ 70 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን የሀገሪቱ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በዚህም በሀገሪቱ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 671 የደረሰ ሲሆን አጠቃላይ በቫይረሱ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች 31 ነው…

ገቢው የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚውል ንጋት የተሰኘ የሙዚቃ አልበም ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ገቢው የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚውል ንጋት የተሰኘ የሙዚቃ አልበም ተመረቀ። የሙዚቃ አልበሙ ከኢትዮጵያ የሙዚቃ ዘርፎች ማህበራት ህብረት ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተበርክቷል። በአልበሙ ላይ ዘሪቱ ከበደ፣ሄኖክ መሀሪ፣ጆኒ…

የሳንሱሲ- ታጠቅ -ኬላ መንገድ ስራ በፍጥነት ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳንሱሲ- ታጠቅ -ኬላ መንገድ ስራ በአፋጣኝ ችግሮቹ ተቀርፈው ፕሮጀክቱ እንዲጠናቀቅ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ትኩረቱን ያደረገ የመስክ ቅኝት ዛሬ ተካሂዶል ፡፡   በጉብኝም የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሰልጣን ዋና ዳይሬክተር…

በተያዘው ዓመት 5 ቢሊየን ችግኞችን ለመትከል መታቀዱን ጠ/ሚ ዐቢይ ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተያዘው ዓመት 5 ቢሊየን ችግኞችን ለመትከል መታቀዱን አስታወቁ። የባለፈውን ዓመት ስኬት መነሻ በማድረቅ እቅዱ መዘጋጀቱን ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ ያሰፈሩት። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የ ኮቪድ19…