ወርልድ ቪዥን-ኢትዮጵያ ለሚኒስቴሩ 1 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ የኮሮና ቫይረስ መከላከያ መሳሪያዎችን ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ ፣ሰኔ 18 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ወርልድ ቪዥን-ኢትዮጵያ ለጤና ሚኒስቴር 1 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ የኮሮና ቫይረስ መከላከያ መሳሪያዎች ድጋፍ አድርጓል።
በርክክቡ ወቅት የጤና ሚኒስቴር ተወካይ አቶ ፍቃዱ ያደታ ÷ ወርልድ ቪዥን -ኢትዮጵያ ለኮቪድ-19 መከላከያ እና መቆጣጠሪያ…