Fana: At a Speed of Life!

የኮሮና ቫይረስና አንበጣ ወረርሽኝ ተጽእኖ የ8 በመቶ የምርት ቅናሽ ሊያሳይ ይችላል- የግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግበርናው ክፍለ ኢኮኖሚ አሁን በተከሰተው የኮሮና ቫየረስና የአንበጣ ወረርሽኝ በጋራ በሚፈጥሩት ተጽእኖ የ8 በመቶ የምርት ቅናሽ ሊያሳይ እንደሚችል የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የግብርና ሚኒስቴር የሰብል ልማት ሚኒስትር ዴኤታ አታ ሳኒ ረዲ ዛሬ…

ግብረ ሀይሉ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች በኮቪድ-19 ምክንያት ከስራ የተፈናቀሉ ኢትዮጵያንን ለማገዝ እየሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በተባበሩት አረብ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የተቋቋው ግብረ ሀይል በኮቪድ-19 ምክንያት ከስራ የተፈናቀሉ ኢትዮጵያንን ለማገዝ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ። ግብረ ሀይሉ በሰጠው መግለጫ የኮሮና ቫይረስ መከላከል ግብረ ሀይሉ…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ያጋጠመውን አደጋ ለመቀነስ የተዘጋጀ የኢኮኖሚ ማነቃቂያ ስራ ላይ እንዲውል ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በኮሮና ቫይረስ ምክንያት በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ያጋጠመውን አደጋ ለመቀነስ መወሰድ ስላለባቸው እርምጃዎች ላይ በቀረበ የውሳኔ ሀሳብ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ።   ምክር ቤቱ ሚያዚያ 16 ባካሄደው አስቸኳይ…

የተፈጥሮ ጋዝ ማቀነባበሪያ በኢትዮጵያ ለመገንባት የሚያስችል የጥናት ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተፈጥሮ ጋዝ ወደ ፈሳሽና ሌሎች ልዩ ልዩ የኢንዱስትሪና ፔትሮ ኬሚካል ግብአትነት የሚያገለግሉ የተለያዩ ይዘቶች ለመቀየር የሚያስችል ፋብሪካ እና ቴክኖሎጂ በኢትዮጵያ ለማቋቋም የሚያስችል የ12 ወራት የጥናት ስምምነት ተፈረመ።  …

የጊኒዎርም በሽታ በጋምቤላ ክልል ዳግም በወረርሽኝ መልክ ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 20፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የጊኒዎርም በሽታ በጋምቤላ ክልል ዳግም በወረርሽኝ መልክ መከሰቱን  የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ። የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ካን ጋትሉዋክ እንዳሉት ከሀገሪቱ  ብሎም ከክልሉ የጊኒዎርም በሽታን ለማጥፋት የተለያዩ ተግባራት ሲከናወኑ መቆየታቸውን…

በኢትዮጵያ ተጨማሪ 2 ሰዎች ኮሮናቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ተጨማሪ 2 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። በ24 ሰአታት ውስጥ ለ1 ሺህ 80 ሰዎች ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ምርመራ መደረጉን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ገልፀዋል።…