ፋና 90 የኢትዮጵያ መንግዶች ባለስልጣን በ11 ነጥብ 6 ቢለየን ብር ወጪ የ7 መንገዶች ግንባታ ስምምነት ተፈራረመ Meseret Demissu Apr 28, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=hvBXBebqBZg
የሀገር ውስጥ ዜና የኮሮና ቫይረስና አንበጣ ወረርሽኝ ተጽእኖ የ8 በመቶ የምርት ቅናሽ ሊያሳይ ይችላል- የግብርና ሚኒስቴር Tibebu Kebede Apr 28, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግበርናው ክፍለ ኢኮኖሚ አሁን በተከሰተው የኮሮና ቫየረስና የአንበጣ ወረርሽኝ በጋራ በሚፈጥሩት ተጽእኖ የ8 በመቶ የምርት ቅናሽ ሊያሳይ እንደሚችል የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የግብርና ሚኒስቴር የሰብል ልማት ሚኒስትር ዴኤታ አታ ሳኒ ረዲ ዛሬ…
ፋና 90 የረመዳን ወር የመጀመሪያዎቹን 10 ቀናት ትርጉምና በነዚህ ቀናት የሚተገበሩ ጉዳዮች ቆይታ ከኡስታዝ ባህሩ ኡመር ጋር #በፋና 90 Meseret Demissu Apr 28, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=jnEjaQhAPFg
ፋና 90 የትንባሆ ጭስ የሚያስከትለው ተጽዕኖ Meseret Demissu Apr 28, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=jwpRhbj9SI4&t=48s
የዜና ቪዲዮዎች እየተጠነቀቁ ማምረት በአርሶ አደሩ ቀዬ Meseret Demissu Apr 28, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=-shPDDTPM1U&t=49s
የሀገር ውስጥ ዜና ግብረ ሀይሉ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች በኮቪድ-19 ምክንያት ከስራ የተፈናቀሉ ኢትዮጵያንን ለማገዝ እየሰራ ነው Meseret Demissu Apr 28, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በተባበሩት አረብ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የተቋቋው ግብረ ሀይል በኮቪድ-19 ምክንያት ከስራ የተፈናቀሉ ኢትዮጵያንን ለማገዝ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ። ግብረ ሀይሉ በሰጠው መግለጫ የኮሮና ቫይረስ መከላከል ግብረ ሀይሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ያጋጠመውን አደጋ ለመቀነስ የተዘጋጀ የኢኮኖሚ ማነቃቂያ ስራ ላይ እንዲውል ወሰነ Tibebu Kebede Apr 28, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በኮሮና ቫይረስ ምክንያት በሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ያጋጠመውን አደጋ ለመቀነስ መወሰድ ስላለባቸው እርምጃዎች ላይ በቀረበ የውሳኔ ሀሳብ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ። ምክር ቤቱ ሚያዚያ 16 ባካሄደው አስቸኳይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የተፈጥሮ ጋዝ ማቀነባበሪያ በኢትዮጵያ ለመገንባት የሚያስችል የጥናት ስምምነት ተፈረመ Tibebu Kebede Apr 28, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተፈጥሮ ጋዝ ወደ ፈሳሽና ሌሎች ልዩ ልዩ የኢንዱስትሪና ፔትሮ ኬሚካል ግብአትነት የሚያገለግሉ የተለያዩ ይዘቶች ለመቀየር የሚያስችል ፋብሪካ እና ቴክኖሎጂ በኢትዮጵያ ለማቋቋም የሚያስችል የ12 ወራት የጥናት ስምምነት ተፈረመ። …
የሀገር ውስጥ ዜና የጊኒዎርም በሽታ በጋምቤላ ክልል ዳግም በወረርሽኝ መልክ ተከሰተ Meseret Demissu Apr 28, 2020 0 አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 20፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የጊኒዎርም በሽታ በጋምቤላ ክልል ዳግም በወረርሽኝ መልክ መከሰቱን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ። የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ካን ጋትሉዋክ እንዳሉት ከሀገሪቱ ብሎም ከክልሉ የጊኒዎርም በሽታን ለማጥፋት የተለያዩ ተግባራት ሲከናወኑ መቆየታቸውን…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ተጨማሪ 2 ሰዎች ኮሮናቫይረስ ተገኘባቸው Tibebu Kebede Apr 28, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ተጨማሪ 2 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። በ24 ሰአታት ውስጥ ለ1 ሺህ 80 ሰዎች ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ምርመራ መደረጉን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ገልፀዋል።…