የዓለም ጤና ድርጅት በአንድ ቀን ከፍተኛ መጠን ያለው በኮቪድ19 የተያዙ ሰዎች መመዝገቡን አስታወቀ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት ዓለም ላይ በአንድ ቀን ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች መመዝገቡን አስታወቀ።
ድርጅቱ ዓለም ላይ በአንድ ቀን ከ183 ሺህ በላይ ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል ብሏል።
ከዚህ ውስጥ ከ50 ሺህ በላይ…