የሀገር ውስጥ ዜና በመቅደላ ወረዳ በግለሰቦች መካከል በተነሳ ግጭት የሰባት ሰዎች ህይወት አለፈ Tibebu Kebede Apr 22, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን መቅደላ ወረዳ በግለሰቦች መካከል በተፈጠረ አለመግባባት የሰባት ሰዎች ህይወት ማለፉን የወረዳው አስተዳደር አስታወቀ። የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ተፈራ ሞላ ለኢዜአ እንደገለፁት ችግሩ የተከሰተው ትናንት ከ8 ሰዓት ጀምሮ በወረዳው…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ከ135 – 250 ሚሊየን ሰዎች የረሃብ ስጋት ተደቅኖባቸዋል- ተመድ Tibebu Kebede Apr 22, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዓለም በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ከፍተኛ የሆነ የረሃብ ስጋት ተደቅኖባታል ሲል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ። የዓለም ምግብ ፕሮግራም ሃላፊ ዴቪድ ቤስሌይ በረሃብ ምክንያት የሚከሰተውን ከፍተኛ ቀውስ ለማስወገድ ፈጣን እርምጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከጂቡቲ በድንበር አካባቢዎች መደበኛ ባልሆነ መንገድ የሚገቡ ዜጎችን ለመቆጣጠር እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ Tibebu Kebede Apr 21, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከጂቡቲ በድንበር አካባቢዎች መደበኛ ባልሆነ መንገድ ወደ ሃገር ውስጥ የሚገቡ ዜጎች ቁጥር ጨምሯል። እነዚህ ዜጎች ተገቢው ቅድመ ምርመራ ሳይደረግላቸው እና በለይቶ ማቆያዎች ሳይሰነብቱ ወደ ህዝብ መቀላቀላቸው ደግሞ የከፋ ችግር እንዳያስከትል ስጋት…
ቢዝነስ ከ21 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ Tibebu Kebede Apr 21, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀገርቱ በተለያዩ የጉምሩክ ኬላ ጣቢያዎች ላይ ግምታዊ ዋጋቸው ከ21 ሚሊየን ብር በላይ የሆነ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች በአንድ ሳምንት ውስጥ በቁጥጥር ስር መዋሉን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ። የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ ከተያዙባቸው ቦታዎች መካካል…
የሀገር ውስጥ ዜና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከፊንላንድ አቻቸው ፔካ ሃቪስቶ ጋር በስልክ ተወያዩ Tibebu Kebede Apr 21, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከፊንላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፔካ ሃቪስቶ ጋር በሁለትዮሽ፣ ክልለዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ የስልክ ውይይት አድርገዋል። አቶ ገዱ በነበራቸው የስልክ ውይይት ኢትዮጵያ እና ፊንላንድ…
የሀገር ውስጥ ዜና 12 የኮሮናቫይረስ ምርመራ ላቦራቶሪዎች በሳምንቱ ሥራ ጀምረዋል- ዶ/ር ሊያ ታደሰ Tibebu Kebede Apr 21, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ተጨማሪ 12 ላቦራቶሪዎች በዚህ ሳምንት አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ተናገሩ። ይህን ተከትሎ የላቦራቶሪዎች ቁጥር 20 የደረሰ ሲሆን፤ ተጨማሪ 5 ላቦራቶሪዎችም በቅርቡ አገልግሎት መስጠት…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ጋር በስልክ ተወያዩ Tibebu Kebede Apr 21, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ጋር በስልክ ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ ውይይቱን አስመልክቶ በፌስቡክ ገፃቸው ባወጡት መረጃ፥ “ኮቪድ19 የሚያስከትለውን ቀውስ ለመከላከል አብረን…
ቢዝነስ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የካርጎ ጭነት አገልግሎቱን ለህክምና ቁሳቁስ ማጓጓዣነት በስፋት ማሰማራቱን ገለፀ Tibebu Kebede Apr 21, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የካርጎ ጭነት አገልግሎቱን ለህክምና ቁሳቁስ ማጓጓዣነት በስፋት ማሰማራት መጀመሩን ገለፀ። አየር መንገዱ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫው፥ በዓለም ላይ የተከሰተውን የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝን…
የሀገር ውስጥ ዜና የግል ትምህርት ቤቶች ለሰራተኞቻቸው ሙሉ ደመወዛቸውን እንዲከፍሉ የሚያስገድድ ውሳኔ ተላለፈ Meseret Demissu Apr 21, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግል ትምህርት ቤቶች ለሚያስተዳድሯቸው ሰራተኞች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ሙሉ ደመወዛቸውን እንዲከፍሉ የሚያስገድድ ውሳኔ መተላለፉን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ በሰጠው መግለጫ፥ በሀገር አቀፍ ደረጃ ወጥ የሆነ አሰራር…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ተጨማሪ 3 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው Tibebu Kebede Apr 21, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ተጨማሪ ሶስት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ሚኒስትሯ በ24 ሰአታት ውስጥ ለ745 ሰዎች ምርመራ ተደርጎ ሶስት ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል ብለዋል። ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች…