Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ አካላዊ ርቀትን በመጠበቅ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ማገዝ እንደሚገባ አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አካላዊ ርቀትን በመጠበቅ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ማገዝ እንደሚገባ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ አካላዊ ርቀትን በመጠበቅ የመስጠት መንፈስን እና ማኅበረሰብ መገንባትን ማጠናከር…

በካናዳ በተፈጸመ ጥቃት የ16 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በካናዳ መሳሪያ በታጠቀ ሰው በተፈጸመ ጥቃት የ16 ሰዎች ህይወት አለፈ። ኖቫ ስኮቲያ በተባለው አካባቢ በተፈጸመው ጥቃት ሴት የፖሊስ አባልን ጨምሮ የ16 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተነግሯል። የአሁኑ ጥቃት ከ30 ዓመታት በኋላ በሃገሪቱ የተፈጸመ…

የፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች ትራንስፖርት አገልግሎት የስምሪት ሰዓት ማሻሻያ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 12፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት የትራንስፖርት የስምሪት ሰዓት ማሻሻያ ማድረጉን አስታወቀ። ድርጅቱ እንዳመለከተው መንግስት የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ለአዲስ አበባ እና ለፌደራል ፐብሊክ ሰርቪስ ሠራተኞች…

በኢትዮጵያ ሶስት ተጨማሪ ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ተጨማሪ ሶስት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ሚኒስትሯ በ24 ሰአታት ውስጥ ለ396 ሰዎች ምርመራ ተደርጎ ሶስት ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል ብለዋል። ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች…

በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር 41 ሺህ አልፏል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአሜሪካ በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ41 ሺህ አልፏል። በአሜሪካ 759 ሺህ 766 ሰዎች ቫይረሱ የተገኘባቸው ሲሆን፥ 41 ሺህ 114 ሰዎች ደግሞ ለህልፈት ተዳርገዋል። በኒውዮርክ 242 ሺህ 786 ሰዎች ቫይረሱ…

ጃክ ማ ሶስተኛ ዙር የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ቁሳቁሶችን ለአፍሪካ ሃገራት ሊልኩ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሊባባ ፋውንዴሽን መስራችና ዋና ስራ አስፈጻሚ ጃክ ማ ሶስተኛ ዙር የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ቁሳቁሶችን ለአፍሪካ ሃገራት ሊልኩ ነው። ጃክ ማ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ በርካታ የህክምና ቁሳቁሶችን ለሶስተኛ ጊዜ ለአፍሪካ ሃገራት ሊልኩ…