ህዝበ ሙስሊሙ ረመዳንን በልዩ ፀሎትና መተሳሰብ እንዲያሳልፍ ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጅ ኡመር ኢድሪስ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህዝበ ሙስሊሙ ታላቁ የረመዳን ወርን በልዩ ፀሎትና መተሳሰብ እንዲያሳልፍ ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጅ ኡመር ኢድሪስ ጥሪ አቀረቡ፡፡
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጅ ኡመር ኢድሪስ ጥሪ ውን ያቀረቡት የረመዳን…