Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ክልል እየተነሱ ያሉ የመዋቅር ጥያቄዎች ሠላማዊና ዴሞክራሲያዊ ሂደትን ተከትሎ ሊመለሱ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 13 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ክልል እየተነሱ ያሉ የመዋቅር ጥያቄዎች ሠላማዊና ዴሞክራሲያዊ ሂደትን ተከትሎ እንዲፈጸሙ ትኩረት ሊሰጥ እንደሚገባ ምክር ቤቱ አሳስበ። በደቡብ ክልል እየተነሱ ያሉ በክልል፤በዞንና በልዩ ወረዳነት በአዲስ መዋቅር የመደራጀት ጥያቄዎች…

አረንጓዴ ዐሻራችሁን በማሳረፍ ላይ ለምትገኙ ሁሉ አድናቆቴ ይድረስ-ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 13 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢ. ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አረንጓዴ አሻራችሁን በማሳረፍ ላይ ለምትገኙ ሁሉ አድናቆቴ ይድረስ ሲሉ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት ነው አድናቆታቸውን የገለጹት። ዶክተር አቢይ…

“እኛ ከሰራን እና ከተጋን ለውጡን በየጊዜው የምናየው እና የምንጠቀመው መሆኑን በደበል ተራራ ያለው ውጤት አሳይቶናል። ”  ወይዘሮ አዳነች…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ"እኛ ከሰራን እና ከተጋን ለውጡን በየጊዜው የምናየው እና የምንጠቀመው መሆኑን በደበል ተራራ ያለው ውጤት አሳይቶናል።"  ሲሉ ገለጹ። ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አዳነች አቤቤ ይህንን የተናገሩት ÷ከተቋማቸውና ከተጠሪ…

ግብጽ የሃገሪቱ የሚዲያ አውታሮች ስለ ህዳሴ ግድብ ግንባታ እንዳይዘግቡ እገዳ ጣለች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብጽ የመገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት የሃገሪቱ የሚዲያ አውታሮች ስለ ታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ፣ ስለ ኮሮና ቫይረስ፣ በሊቢያ እና በሲና በረሃ ከታጣቂዎች ጋር ስላለው ግጭት እንዳይዘግቡ እገዳ ጣለ። ምክር ቤቱ የሚዲያ አውታሮች በሃገሪቱ…

በቻይና 27 አዲስ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ተገኙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና 27 አዲስ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች መገኘታቸውን አስታወቀች። የሃገሪቱ ብሄራዊ የጤና ኮሚሽን እንዳስታወቀው ትናንት በቫይረሱ የተያዙ 27 አዲስ ሰዎች በቻይና ተገኝተዋል። ከዚህ ውስጥ 22ቱ በመዲናዋ ቤጂንግ እንደተገኙም ኮሚሽኑ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ለአዲሱ የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለአዲሱ የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ኢቫሪስቴ ንዳይሺሚዬ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ከፕሬዚዳንቱ ጋር የጋራ በሆኑ አካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ…

“እንሥራ” የሸክላ ስራ ማዕከል ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) “እንሥራ" የሸክላ ስራ ማዕከል የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በተገኙበት ተመረቀ። የማዕከሉ ግንባታ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ የተጠናቀቀ መሆኑ ተገልጿል። በማዕከሉ 1 ሺህ በሸክላ ስራ ላይ የተሰማሩ እናቶች የመስሪያና…

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ዩናይትድ እና ቶተንሃም አቻ ተለያይተዋል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ትናንት ምሽት ሁለት ጨዋታዎች ተደርገዋል። ቀደም ብሎ በተካሄደ ጨዋታ ከሜዳው ውጭ ከኖርዊች ሲቲ የተጫወተው ሳውዝሃምፕተን 3 ለ 0 ማሸነፍ ችሏል። ዳኒ ኢንግስ፣ አርምስትሮንግ እና ሬድሞንድ የድል ጎሎችን…

በትግራይ ክልል የሚደርሰው የሰብዓዊ መብት ጥሰት መቆም አለበት- አቶ ከበደ ጫኔ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የራያን ህዝብ የማንነት ጥያቄ ተከትሎ የትግራይ ክልላዊ መንግስት የሚያደርሰው የሰብዓዊ መብት ጥሰት መቆም እንዳለበት ተገለፀ። ታጋይና የቀድሞው የብአዴን ኢህአዴግ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል አቶ ከበደ ጫኔ ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቃለ-ምልልስ በራያ ህዝብ…

በብራዚል በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ1 ሚሊየን አልፏል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በብራዚል በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ1 ሚሊየን አልፏል። ሃገሪቱ ከ1 ሚሊየን በላይ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎችን ቁጥር በማስመዝገብ ዓለም ላይ ሁለተኛዋ ሃገር ሆናለች። የሃገሪቱ ጤና ሚኒስቴር እንዳስታወቀው አሁን ላይ በሃገሪቱ…