የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ 1 ሺህ 200 ቤተሰቦች ለፋሲካ በዓል መዋያ የሚሆን ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር በከተማዋ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ 1 ሺህ 200 ቤተሰቦች ለፋሲካ በዓል መዋያ የሚሆን ድጋፍ አደረገ።
የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ የኮሮና ቫይረስ መከላከልና መቆጣጠር ግብር ሀይል ምክትል…