በ11 ከተሞች የሚገኙ 22 ሺህ የጎዳና ተዳዳሪዎችን መልሶ ለማቋቋም እንቅስቃሴ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በ 11 ከተሞች የሚገኙ 22 ሺህ የጎዳና ተዳዳሪዎችን መልሶ ለማቋቋም እንቅስቃሴ መጀመሩን አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ በተለያዩ ምክንያቶች ኑሮዋቸውን በጎዳና ላይ ያደረጉ ህፃናቶች ፣ ሴቶች እና አረጋውያን በመደገፍ…