Fana: At a Speed of Life!

በአንዲት ሴት ላይ የሚደርስ ማንኛውም ጥቃት በሁሉም ሴቶች ላይ የተሰነዘረ መሆኑን ማመን አለብን- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአንዲት ሴት ላይ የሚደርስ ማንኛውም ጥቃት በሁሉም ሴቶች ላይ የተሰነዘረ መሆኑን ማመን አለብን አሉ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ። የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ጾታዊ ጥቃትን በተመለከተ በዛሬው እለት መልእክት አስተላልፈዋል። ፕሬዚዳንት…

250 ኢትዮጵያዊን ከኩዌት ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 250 ኢትዮጵያዊያን ዜጎች በዛሬው እለት ከኩዌት ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል።   ኢትዮጵያውያኑ አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ከውጭ ጉዳይ እና ከሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ተወካዮች ተገኝተው አቀባበል…

ኤጀንሲው ከንክኪ ነጻ የሆነ የእጅ ንጽህና መጠበቂያ መሣሪያ ለጠቅላይ ሚኒስቴር ፅ/ቤት አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 04፣2012፣ (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ /ኢመደኤ/ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የሚያግዝ እና የጥንቃቄ እርምጃዎችን ለመተግበር የሚረዳ ከንክኪ ነጻ የሆነ የእጅ ንጽህና መጠበቂያ መሣሪያ አዘጋጅቶ ለጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት በስጦታ አበረከተ፡፡…

ከህዳሴ ግድብ ጋር በተያያዘ ሶስቱ ሀገራት ልዩነታቸውን በውይይት እንዲፈቱ ሳኡዲ አረቢያ እንደምትደግፍ ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከህዳሴ ግድብ ጋር በተያያዘ ሶስቱ ሀገራት ልዩነታቸውን በውይይት እንዲፈቱ ሳኡዲ አረቢያ እንደምትደግፍ በኢትዮጵያ የሳኡዲ አረቢያ አምባሳደር ሳሚ ጀሚል አብዱላሂ ገለፁ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በኢትዮጵያ የሳኡዲ አረቢያ አምባሳደር…

በ200 ሚሊየን ብር ወጪበአፋር ክልል የድንበር ተሻጋሪ ተሽከርካሪዎች ተርሚናል ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚረዳ የድንበር ተሻጋሪ የጭነት ተሸከርካሪዎች ተርሚናል ግንባታ በአፋር ክልል ኤሊደአር ወረዳ ዲችኦቶ ከተማ ተጀምሯል። ግንባታውን ያስጀመሩት የትራንስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ÷ የተርሚናሉ…

ኬንያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙና ምልክት የማያሳዩ ህመምተኞችን ከሆስፒታል ልታስወጣ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ኬንያ በኮሮና ቫይረስ ተይዘው የቫይረሱን ምልክት ያላሳዩ ህመምተኞችን ከሆስፒታሉ ልታስወጣ መሆኑን ገልጻለች ። የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ ኃላፊ ራሺድ አማን ÷በአገሪቱ በኮሮና ቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን ተከትሎ ሁሉንም…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ መሠረታቸውን በደቡብ ክልል ካደረጉ የፓለቲካ ፓርቲዎች አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ መሠረታቸውን በደቡብ ክልል ካደረጉ የፓለቲካ ፓርቲዎች አመራሮች ጋር ተወያዩ። በውይይቱም፣ ከክልሉ መዋቅር ጋር የተያያዙ ጥያቄዎች እና ጉዳዮች ተነስተዋል ውይይት ተደርጎባቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር…

አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2012 ፣(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር  አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ከሆኑት ጆሃን ቦርግስታም ጋር ተወያዩ። አቶ ገዱ ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ህብረት ጋር ባላት ስትራቴጂያዊ እና ሁሉን አቀፍ ትብብር ደስተኛ መሆኗን ገልጸው÷…

በ24 ሰዓታት ውስጥ 164 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ5 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 6 ሺህ 630 የላብራቶሪ ምርመራ 164 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 670 መድረሱንም የጤና…

የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት የተጣለን ዕገዳ በመጣሳቸው ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዜሌንስኪ መንግስታቸው የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር የጣለውን የእንቅስቃሴ ገደብ ባለማክበራቸው ተቀጡ፡፡ ፕሬዝዳንቱ ለቅጣት የተዳረጉት ከሳምንት በፊት በአገሪቱ ማዕከላዊ ክፍል ውስጥ በምትገኘው ኼሜለኒስካይ ከተማ…