Fana: At a Speed of Life!

የባሕልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አመራሮች በከተማዋ በሚገኙ ሆቴሎች ላይ ድንገተኛ ጉብኝትና ፍተሻ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 27፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)የባሕልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አመራሮች ከአዲስ አበባ የሆቴል ባለቤቶች ማህበር ጋር በመሆን በከተማዋ በሚገኙ ሆቴሎች ላይ ድንገተኛ ጉብኝትና ፍተሻ ማካሄዳቸው ተገለጸ፡፡ ጉብኝቱ የተካሄደው ሆቴሎች ከኮቪድ-19 ወረርሽኝ ጋር በተያያዘ እየወሰዱ ያለውን ጥንቃቄ…

የኢትዮጵያ ትረስት ፈንድ የኮረናቫይረስ ወረርሽኝን ለመቋቋም የሚያስችል የገንዘብ ማሰባሰብ መርሃ ግብር ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 27፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢትዮጵያ ትረስት ፈንድ የኮረናቫይረስ ወረርሽኝን ለመቋቋም የሚያስችል የገንዘብ ማሰባሰብ መርሃ ግብር ይፋ አድርጓል፡፡ ገንዘቡ የሚያሰባስበው በኢንተርኔት አማካኝነት  መሆኑም ነው የተነገረው፡፡ ከዚያም ባለፈ ትረስት ፈንዱ ኢትዮጵያ በአገር አቀፍ ደረጃ…