በአንዲት ሴት ላይ የሚደርስ ማንኛውም ጥቃት በሁሉም ሴቶች ላይ የተሰነዘረ መሆኑን ማመን አለብን- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአንዲት ሴት ላይ የሚደርስ ማንኛውም ጥቃት በሁሉም ሴቶች ላይ የተሰነዘረ መሆኑን ማመን አለብን አሉ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ።
የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ጾታዊ ጥቃትን በተመለከተ በዛሬው እለት መልእክት አስተላልፈዋል።
ፕሬዚዳንት…