Fana: At a Speed of Life!

የጤና ሚኒስቴር በኮሮና ወረርሽኝ መከላከል ላይ የሚሰሩ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶችን ወደ ስራ አሰማራ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የጤና ሚኒስቴር በኮሮና ወረርሽኝ መከላከል ላይ የሚሰሩ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶችን ወደ ስራ አሰማራ። ወጣቶቹ “ፕሮጀክት ሆፕ” በተሰኘ ግብረ ሰናይ ድርጅት አማካኝነት የተሰባሰቡ ሲሆን÷ ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በተለያዩ የትምህርት መስኮች የተመረቁና…

አምባሳደር ዲና ሙፍቲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አምባሳደር ዲና ሙፍቲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል  ሆነው ተሾሙ። አምባሳደሩ  በድጋሚ ቃል አቀባይ ሆነው መሾማቸውን  ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት  ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ያገኘው መረጃ ያመላክታል። በቅርቡም በግብጽ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን…

በ1 ነጥብ 19 ቢሊዮን ብር  የሚገነባው የካሌድ ዲጆ መስኖ ልማት ፕሮጀክት የግንባታ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል በስልጤ ዞን በ1 ነጥብ 19 ቢሊዮን ብር  የሚገነባው የካሌድ ዲጆ መስኖ ልማት ፕሮጀክት የግንባታ ስምምነት ተፈረመ። የፕሮጀክቱ የግንባታ ስምምነቱ  ዛሬ  የተፈረመ ሲሆን ÷ስምምነቱን የፈረሙት የመስኖ ልማት…

የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በወጪ ንግዱ ላይ የፈጠራቸውን አዳዲስ እድሎች ለመጠቀም አማራጭ ስትራቴጂ ተዘጋጅቷል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በወጪ ንግዱ ላይ የፈጠራቸውን አዳዲስ እድሎች ለመጠቀም አማራጭ ስትራቴጂ መዘጋጀቱ  ተገለጸ። ኮቪድ 19 የአለምን መደበኛ እንቅስቃሴ በአዲስ በሚለመድ አዙሪት ውስጥ ከመክተቱም ባለፈ የገቢና የወጪ ንግድ ስርአቱ  አለም አቀፍ…

190 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ5 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 599 የላብራቶሪ ምርመራ 190 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 2 ሺህ 336 መድረሱንም የጤና ሚኒስትሯ…