አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከዴንማርክ የልማት ትብብር ሚኒስትር ራስመስ ፕረህን ጋር በስልክ ተወያዩ
አዲስ አበባ፣መጋቢት 24፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከዴንማርክ የልማት ትብብር ሚኒስትር ራስመስ ፕረህን ጋር በስልክ ተወያዩ።
በነበራቸው ቆይታም ሁለቱ ሀገሮች በትብብር መስራት በሚቻሉባቸው የተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ መምከራቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…