በከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ከኮሮና ቫይረስ ጋር የተገናኙ ጉዳዮችን የሚከታተል ግብረ ሃይል ተቋቋመ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በሁሉም ከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ከኮሮና ቫይረስ ጋር የተገናኙ ጉዳዮችን የሚከታተል ግብረ ሃይል በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ተቋቁሞ እየሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ።
ግብረ ሃይሉ ከመጋቢት 7 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ የከፍተኛ…