Fana: At a Speed of Life!

በ22 መድኃኒት ቤቶች እና መደብሮች ላይ እርምጃ ተወሠደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ230 መድኃኒት ቤቶችና መድኃኒት መደብሮች ላይ በተደረገ ድንገተኛ ቁጥጥር በ22 ተቋማት ላይ እርምጃ ተወሠደ። የኮሮና ቫይረስ በሀገራችን መከሰቱን ተከትሎ በሸቀጦች ላይ ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ የሚያደርጉ አካላትን የሚቆጣጠር  ግብረ ሃይል…

ሰዎች በሚሰበሰቡባቸው አካባቢዎች ርቀትን የመጠበቅ አስፈላጊነት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህክምና ባለሙያዎች የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል እጅ መታጠብን ጨምሮ የተለያዩ እርምጃዎችን መውሰድ አስፈላጊ መሆኑን ይመክራሉ። ከዚህ ውስጥ ሰዎች በሚበዙባቸው አካባቢዎች ርቀትን መጠበቅ አስፈላጊ መሆኑን ነው የሚመክሩት። ከዚህ ጋር…

በኦሮሚያ ክልል ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ 200 ተቋማት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ መጋቢት 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ አላስፈላጊ የዋጋ ጭማሪ ያደረጉ ከ200 በላይ የንግድ ተቋማት መታሸጋቸውን የኦሮሚያ ክልል ንግድ ቢሮ አስታወቀ። በክልሉ የተለያዩ ሁኔታዎችን በመጠበቅ አላስፈላጊ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ የንግድ ተቋማት ላይ የንግድ ፍቃድ…

ፌስቡክ ለአነስተኛ የንግድ ስራወች የ100 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፌስ ቡክ በተለያዩ ሃገራት የሚገኙ የንግድ ስራወችን ለማገዝ የ100 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ሊያደርግ መሆኑን አስታወቀ። ድጋፉ ዓለም ላይ ከ30 በላይ በሆኑ ሃገራት የሚገኙ 30 ሺህ አነስተኛ የንግድ ስራወችን ለማገዝ የሚውል መሆኑንም አስታውቋል።…

ኳታር ለኩላሊት ህክምና ማዕከል የ18 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ለማድረግ ስምምነት ተፈራረመች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኳታር በአዲስ አበባ ለሚገነባው የኩላሊት ህክምና ማዕከል የ18 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ለማድረግ ስምምነት ተፈራረመች። ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ አድማሱ ነበበ እና የኳታር ፈንድ ዋና ዳይሬክተር ካሊፋ ቢን ያሲም አል ኩዋሪ …

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በከፊል ሊዘጉ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተያይዞ በከፊል እንደሚዘጉ የጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ። የጠቅላይ ፍርድቤት ፕሬዝዳንት ወ/ሮ መአዛ አሸናፊ በሰጡት መግለጫ ፍርድቤቶች ከመጋቢት 10 እስከ መጋቢት 24 የሚዘጉ ሲሆን በዚህም ጊዜ አዳዲስ…

የሰውነትን በሽታ የመከላከል አቅም ለማሳደግ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰውነትን በሽታ የመከላከል አቅም ማሳደግ በበሽታ እንዳይጠቁ ይረዳወታል። ባለሙያዎችም የሰውነትን በሽታ የመከላከል አቅም ለማጎልበት ከአመጋገብ ጀምሮ ጤነኛ የህይዎት ዘይቤ መከተል እንደሚገባ ይመክራሉ። አመጋገብ በቫይታሚን ሲ የበለጸጉ…

በመከላከያ ሰራዊት የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በየደረጃው ግብረ ሃይል ተቋቁሟል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር መከላከያ ሰራዊት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል በየደረጃው ግብረ ሃይል መቋቋሙን የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄነራል አደም መሃመድ ገለጹ። ጄነራል አደም የኮሮና ቫይረስ በሀገሪቱ መከሰቱን ተከትሎ በመከላከያ ሰራዊት ውስጥ…