Fana: At a Speed of Life!

በቻይና ህይወት ወደቀደመው ሁኔታ እየተመለሰ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቻይና የኮሮና ቫይረስ ስርጭት እየቀነሰ መምጣቱን ተከትሎ በሀገሪቱ መደበኛ እንቅስቃሴ ወደ ነበረበት ሁኔታ እየተመለሰ መሆኑ ተነግሯል። የቻይና መንግስት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ባለፉት ሁለት ወራት ዜጎች ቤት ውስጥ እንዲቆዩ ትዕዛዝ…

በመዲናዋ ህብረተሰቡ ስለኮሮና ቫይረስ ቅድመ ጥንቃቄ እንዲያደርግ መረጃዎችን ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህብረተሰቡ ስለኮሮና ቫይረስ ቅድመ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተከታታይ መረጃዎችን ተደራሽ ማድረግ እንዲያስችል እቅድ በማዘጋጀት እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ። በአዲስ አበባ ከተማ ከሰሞኑ የተከሰተውን የኮሮና ቫይረስ አስቀድሞ…