በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ 6ኛ ሰው ተገኘ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ስድስተኛ ሰው መገኘቱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።
የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በአዲስ አበባ ውስጥ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ከሆስፒታሎች እና ከሆቴሎች ጋር በቅንጅት እየሰራ…
ፋና ጤናችን – ኮሮና ቫይረስ የሚተላለፈው እንዴት ነው ? መከላካያውስ •••?
https://www.youtube.com/watch?v=Zi2dOet-jIg
ምሁራን የሚሰነዘረውን ጫና ከመቋቋም አንጻር ሊተገበር ይገባል ባሉት ጉዳይ ዙሪያ ያነሷቸው ሃሳቦች
https://www.youtube.com/watch?v=IYwFzGQp15o
በኮሮና ቫይረስ ከተያዙ 5 ግለሰቦች ጋር የቅርብ ንክኪ ያላቸው 992 ሰዎች ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑ ተገለፀ
https://www.youtube.com/watch?v=T9kqviIqCj0
በጎ ፍቃደኞች በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ኮሮናን ለመከላከል የከተማዋን ነዋሪዎች እጅ አስታጥበዋል
https://www.youtube.com/watch?v=iVkTEyokaCU
ኢራን የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት 85 ሺህ ታራሚዎችን ፈታች
አዲስ አበባ መጋቢት 8፣ 201 2(ኤፍ ቢ ሲ) የኢራን መንግስት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት 85 ሺህ የሚሆኑ ታራሚዎችን መፍታቱ ተሰምቷል።
በአሁኑ ወቅት የዓለም ስጋት የሆነውን የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመቆጣጠር ሀገራት የተለያዩ እርምጃዎችን እወሰዱ ይገኛሉ።
በዚህ መሰረትም በርካታ…
በአማራ ክልል የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ የሚመራ ኮሚቴ ተቋቋመ
አዲስ አበባ መጋቢት 8፣ 201 2(ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ፋንታ ማንደፍሮ የሚመራ ግብረ ሃይል መቋቋሙን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።
የአማራ ክልል የሰላምና የህዝብ ደህንነት ጉዳዮች ቢሮ በክልሉ ያለውን ሰላም በዘላቂነት ማስቀጥል…
የ2020 የአውሮፓ ዋንጫ ለ1 ዓመት ተራዘመ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዘንድሮ 2020 ይካሄዳል ተብሎ የነበረው የ2020 አውሮፓ እግር ኳስ ዋንጫ ለ1 ዓመት እንዲራዘም ተወሰነ።
የዘንድሮ የአውሮፓ ዋንጫ በአውሮፓውያኑ ከሰኔ 2020 ጀምሮ ለአንድ ወር እንደሚካሄድ መርሃ ግብር ወጥቶ ነበር።
ሆኖም ግን…
በመዲናዋ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ 188 ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ
አዲስ አበባ መጋቢት 8፣ 201 2(ኤፍ ቢ ሲ) ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ በሸቀጦች ላይ ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ 188 ህገወጥ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ።
የኮሮና ቫይረስ መከሰቱን ተከትሎ በመዲናዋ ሕገ-ወጥ ነጋዴዎች በተለያዩ…