የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት የኮሮናቫይረስ የተገኘበት ሰው የለም Tibebu Kebede Apr 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት ውስጥ በተደረገ ምርመራ የኮሮናቫይረስ የተገኘበት ሰው አለመኖሩን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። 24 ሰአታት ውስጥ ለ965 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ምርመራ መደረጉን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዩኒሴፍ ለኮሮናቫይረስ መከላከያ የሚውል የህክምና ቁሳቁሰ ድጋፈ አደረገ Tibebu Kebede Apr 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተባበሩት ድርጅት የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) በኢትዮጵያ ለኮሮናቫይረስ መከላከያ የሚውል 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር የሚያወጣ የህክምና ቁሳቀሰ ድጋፍ አደረገ። ድጋፍ የተደረገው የህክምና ቁሳቀስ ሙሉ በሙሉ ለጤና ባለሙያዎች የሚሰጥ ሲሆን፥…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢጋድ አስቸኳይ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ በቪዲዮ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው Meseret Awoke Apr 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) 71ኛው የኢጋድ አስቸኳይ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ በቪዲዮ ኮንፈረንስ በመካሄድ ላይ ይገኛል። የዛሬው የቪዲዮ ኮንፈረንሰ የኢጋድ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የወቅቱ ሊቀመንበር የሆኑት የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስማ አብደላህ እና…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በአፍሪካ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ25 ሺህ በለጠ Tibebu Kebede Apr 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፍሪካ አህጉር በኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) የተያዙ ሰዎች ቁጥር 25 ሺህ 940 መድረሱን መረጃዎች ያመለክታሉ። በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ2 ሚሊየን 630 ሺህ መብለጡን የሚያሳየው የጆን ሆፕኪንስ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የእንቅስቃሴ ገደቦችን ማንሳት የኮሮና ቫይረስ እንዲያገረሽ ያደርጋል- የአለም ጤና ድርጅት Meseret Awoke Apr 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራት የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመግታት የጣሏቸውን የእንቅስቃሴ ገደቦችን ማንሳታቸው የቫይረሱ ስርጭት እንዲያገረሽ ያደርጋል ሲል የአለም ጤና ድርጅት አስጠነቀቀ። የአለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በመግለጫቸው የአለም…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢ/ር ታከለ ኡማ በረመዳን ወር የመረዳዳት ባህላና ልምድ ከፍ ብሎ እንዲታይ ጥሪ አቀረቡ Tibebu Kebede Apr 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በረመዳን ወር የመረዳዳት ባህላና ልምድ ከፍ ብሎ እንዲታይ ጥሪ አቀረቡ። ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በነገው እለት የሚጀምረውን የረመዳን ጾምን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ ለእስልምና እምነት ተከታዮች ለረመዳን ጾም የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ Tibebu Kebede Apr 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ለእስልምና እምነት ተከታዮች ለረመዳን ጾም የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። “ታላቁ የረመዳን ወር የተቀደሰ የፆም፣ የፀሎትና የመንፈሳዊነት ወር ነው” ያሉት ጠቅላይ…
የዜና ቪዲዮዎች የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ካለንበት ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ሁናቴ አንጻር አስፈላጊ ነው ተበለ Tibebu Kebede Apr 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=UH8mpsSgAHs
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ ከአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ አባላት፣ ከሀገራት መሪዎችና ከ20 በላይ አፍሪካውያን የንግድ ሰዎች ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Apr 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ አባላት፣ ከሀገራት መሪዎችና ከ20 በላይ አፍሪካውያን የንግድ ሰዎች ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም የግሉ ዘርፍ የኮቪድ19ን ቀውስ ከመቋቋም አንጻር ያለውን ሚናን…