ፋና ስብስብ የኮሮና ቫይረስን የተመለከተ ዜና ሲከታትል የማስታወስ ችሎታው የተመለሰለት ወጣት Meseret Demissu Mar 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣መጋቢት 8፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በፈረንጆቹ 1990 በደረሰበት የአዕምሮ ጉዳት የማስታወስ ችሎታውን ያጣው ወጣት ቻይናዊ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን የተመለከተ ዜና ሲከታተል የማስታወስ ችሎታው መመለሱ ብዙዎችን አስገርሟል፡፡ ዙ ጂያሚንግ የተባለው ይህ ግለሰብ ከሠላሳ ዓመታት በፊት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢፌዴሪ የወንጀል ፍትህ ፖሊሲ በአፋን ኦሮሞና በትግርኛ ቋንቋ ተተረጉሞ መታተሙ ተገለፀ Tibebu Kebede Mar 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማርኛና እንግሊዘኛ ቋንቋ ታትሞ በስራ ላይ የነበረው የኢፌዴሪ የወንጀል ፍትህ ፖሊሲ በአፋን ኦሮሞ እና በትግሪኛ ቋንቋ ተተረጉሞ መታተሙ ተገለፀ። የኢፌዴሪ ወንጀል ፍትህ ፖሊሲው በአፋን ኦሮሞ በአማርኛና እንግሊዘኛ፤ በትግሪኛ በአማርኛና…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የአፍሪካ ሀገራት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰዱ ነው Tibebu Kebede Mar 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣መጋቢት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በርካታ የአፍሪካ ሀገራት የኮሮና ቫረይስ ስርጭትን ለመግታት የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰዱ ነው። በቅርቡ መነሻውን ቻይና ያደረገው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ወደ ተለያዩ የዓለም ሀገራት በመዛመት ላይ ይገኛል። አሁን ላይም በዓለም አቀፍ ደረጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኮሮና ቫይረስ ከተያዙ 5 ግለሰቦች ጋር የቅርብ ንክኪ ያላቸው 992 ሰዎች ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑ ተገለፀ Tibebu Kebede Mar 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ከተያዙ 5 ግለሰቦች ጋር የቅርብ ንክኪ ያላቸው 992 ባሉበት ቦታ ለ14 ቀናት የጤና ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑን የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት አስታወቀ። ኢንስቲትዩቱ የኮሮና ቫይረስ በሽታ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ነብዩ ስሑል ሚካኤል የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሆነው ተመደቡ Tibebu Kebede Mar 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ ነብዩ ስሑል ሚካኤል የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሆነው መመደባቸው ተገለፀ። የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ አስተባባሪ አቶ አወሉ አብዲ እና የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ በዛሬው እለት መግለጫ ሰጥተዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በአየር ጠባይ ምክንያት ተቋርጠው የነበሩ የሀገር ውስጥ በረራዎች ጀመሩ Tibebu Kebede Mar 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ከትናንት በስቲያ በአየር ጠባይ ምክንያት ተቋርጠው የነበሩ የሀገር ውስጥ በረራዎች መጀመራቸውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ገለጸ። አየር መንገዱ በረራዎቹ በመቋረጣቸው መንገደኞች መጉላላት አጋጥሟቸዋል ሲል ገልጿል። ሆኖም በአሁኑ ወቅት…
ኮሮናቫይረስ በአሜሪካ የመጀመሪያው የኮሮና ቫይረስ የሙከራ ክትባት በሰዎች ላይ ተደረገ Meseret Demissu Mar 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣መጋቢት 8፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአሜሪካ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያስችል የሙከራ ክትባት ለመጀመሪያ ጊዜ በሰዎች ላይ መሞከሩ ተሰማ፡፡ ክትባቱ የተሞከረው በዋሽንግተን ሲያትል በሚገኘው የኪያሰር ፐርማነንቴ የምርምር ተቋም ውስጥ በአራት በጎ ፈቃደኛ ሰዎች ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኮሮና ቫይረስ ስጋት ውስጥ ከመግባት ይልቅ የጤና ባለሙያዎችን ምክር በመተግበር ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል- አቶ ሽመልስ አብዲሳ Tibebu Kebede Mar 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተያይዞ አላስፈላጊ ስጋት ውስጥ ከመግባት ይልቅ የጤና ባለሙያዎችን ምክር በመተግበር ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ። ርእሰ መስተዳድሩ አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከቫይረሱ ጋር…
ኮሮናቫይረስ በሃገራችን የተከሰተውን የኮሮና ቫይረስ መከላከል ይቻል ዘንድ ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አሳሰበ Meseret Demissu Mar 17, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=I823cknp5Lc
ኮሮናቫይረስ የኮሮና ቫይረስን መከሰት ተከትሎ ተገቢ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ የንግድ ተቋማት ላይ ህጋዊ እርምጃ መወሰድ ተጀመረ Meseret Demissu Mar 17, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=j1E5BSrKruY