የጋምቤላ ክልል በእርሻ ዘርፍ መሬት ወስደው ያላለሙ የ285 ባለሀብቶችን የኢንቨስትመንት ፈቃድ ሰረዘ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋምቤላ ክልል በእርሻ ኢንቨስትመንት ዘርፍ መሬት ወስደው ያላለሙ 285 ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃዳቸው መሰረዙን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ አስታወቁ፡፡
የኢንቨስትመንት ፈቃዳቸው ከተሰረዘ 285 ባለሀብቶች መካከል 36…