Fana: At a Speed of Life!

የአንበሳ እና ሸገር አውቶብስ አገልግሎት ድርጅቶች ለተሳፋሪዎች የእጅ ማጽጃ ያቀርባሉ – ኢ/ር ታከለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአንበሳ እና ሸገር አውቶብስ አገልግሎት ድርጅቶች የተሳፋሪዎችን ንጽህና ለመጠበቅ ከዛሬ ጀምሮ የእጅ ማጽጃ አልኮል እንደሚያቀርቡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ገለፁ። አሽከርካሪዎቹ የእጅ ጓንት የሚጠቀሙ ሲሆን…

መንገደኞች የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ማድረግ ያለባቸው ጥንቃቄ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተሽከርካሪዎች ወደ ተለያዩ ቦታዎች የሚንቀሳቀሱ መንገደኞች የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚከተሉትን ጥንቃቄዎች ቢያደርጉ ይመከራል። የተሽከርካሪ መስኮቶች ወይም መስታዎቶች በአግባቡ መከፈታቸውን ማረጋገጥ፣ በጉዞም ሆነ ያለጉዞ የተሽከርካሪ…

በኢትዮጵያ 28 ቋንቋዎች የመጥፋት አደጋ ተጋርጦባቸዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ 28 ቋንቋዎች የመጥፋት አደጋ እንደተጋረጠባቸው ተገለፀ።   በዛሬው እለት በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በቋንቋ ፖሊሲ ላይ የውይይት መድረክ የተካሄደ ሲሆን፥ በመድረኩ ላይ በኢፌዴሪ ህገ መንግስት መሰረት ሁሉም ቋንቋዎች…

የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃገራችን የተከሰተውን የኮሮና ቫይረስ መከላከል ይቻል ዘንድ ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አሳሰበ። በኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በኩል የተሳተፉ የተለያዩ የሃይማኖት መሪዎች በሃገሪቱ የተከሰተውን…

የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ሊደረጉ የሚገባቸው ጥንቃቄዎች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቻይና ሁቤይ ግዛት ውሃን ከተማ የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ወደ ተለያዩ የዓለም ሀገራት በመዛመት ላይ ይገኛል። አሁን ላይም ቫይረሱ ከ156 በላይ በሆኑ የዓለም ሀገራት ውስጥ መስፋፋቱን የዓለም ጤና ድርጅት ያስታወቀ ሲሆን፥ በአፍሪካም ኢትዮጵያን…

በናይጄሪያ በጋዝ ማስተላለፊያ መስመር ላይ በደረሰ ፍንዳታ የ17 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በናይጄሪያ በጋዝ ማስተላለፊያ መስመር ላይ በደረሰ ፍንዳታ የ17 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተነገረ። ፍንዳታው ከባድ የጭነት ተሽከርካሪ በነዳጅ ማውጫ ስፍራ የሚገኙ የጋዝ ሲሊንደሮችን ከገጨ በኋላ የተፈጠረ መሆኑ ተገልጿል። በአደጋው ሳቢያ ከሞቱት…

የኮሮና ቫይረስ ማዕከላዊ የነርቭ ክፍልን ሊያጠቃ እንደሚችል የቻይና የህክምና ባለሙያወች አስጠነቀቁ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ማዕከላዊ የነርቭ ክፍልን ሊያጠቃ እንደሚችል የቻይና የህክምና ባለሙያወች አስጠንቅቀዋል። ቫይረሱ በስርዓተ ነርቭ ላይ የሚያደርሰው የጤና ችግር በልብ እና በመተንፈሻ አካላት ላይ ከሚያደርሰው ጉዳት የከፋ መሆኑን በቤጂንግ የዲታን…