የሀገር ውስጥ ዜና ብሪታኒያውያን ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት በስፋት እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ Tibebu Kebede Dec 18, 2019 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አክሊሉ ሃይለሚካኤል ከብሪታኒያ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ፊሊፕ ፓርሃማን ጋር ተወያዩ፡፡ ሁለቱ ወገኖች በነበራቸው ውይይት በቀጣዩ ጥር ወር 2012 ዓም በለንደን የሚካሄደውን የአፍሪካ ብሪታኒያ የኢንቨስትመንት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ኢዴፓ/ አመራር ውዝግብ ዙሪያ ሲቀርብለት ለቆየው አቤቱታ ውሳኔ ሰጠ Tibebu Kebede Dec 18, 2019 0 አዲስ አበባ ታህሳስ 8፣ 2012 (ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ኢዴፓ/ አመራር ውዝግብ ዙሪያ ሲቀርብለት ለቆየው አቤቱታ ውሳኔ ሰጠ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ/ ኢዴፓ/ ባለፉት ሁለት አመታት የቆውን…
የሀገር ውስጥ ዜና የኦዲፒ አባላት በብልጽግና ፓርቲ አስፈላጊነት ዙሪያ በአዳማ ሲያካሂዱት የነበረው ውይይት ተጠናቀቀ Tibebu Kebede Dec 18, 2019 0 አዲስ አበባ፣ታህሳስ 8፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኦዲፒ) አባላት በብልጽግና ፓርቲ አስፈላጊነት ዙሪያ በአዳማ ከተማ አባ ገዳ አዳራሽ ለ 3 ቀናት ሲካሂዱት የነበረው ውይይት ተጠናቋል። በውይይት መድርኩ ማጠናቀቂያ ስነ ስርዓት ላይም የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ምክትል ርዕሰ…
የሀገር ውስጥ ዜና በቡታጅራ ከተማ በብልጽግና ፓርቲ ውህደት እና ቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ ውይይት እየተደረገ ነው Tibebu Kebede Dec 18, 2019 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡታጅራ ከተማ በብልጽግና ፓርቲ ውህደት እና ቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ ውይይት እየተደረገ ነው። ውይይቱ በከተማዋ በሚገኙ ቀበሌዎች ተከፋፍሎ እየተካሄደ ይገኛል። የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን ባሳተፈው ውይይት በፓርቲው ፕሮግራም ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና በፈረንጆቹ 2020 ሊጎበኙ ከሚገባቸው 50 የዓለማችን ቦታዎች መካከል አዲስ አበባ አንዷ ሆናለች Tibebu Kebede Dec 18, 2019 0 አዲስ አበባ ታህሳስ 8፣ 2012 (ኤፍቢሲ) በዓለም ላይ ታዋቂ የጉዞ መረጃ አውጪ ድረገፅ የሆነው ትራቨል ኤንድ ሌይዠር የተባለው ድረገፅ በፈረንጆቹ 2020 ሊጎበኙ ከሚገባቸው 50 የዓለማችን ስፍራዎች ውስጥ አዲስ አበባን አንደኛ አደርጎ አስቀምጣል። የዘንድሮውን የሰላም ኖቤል ሽልማት…
የሀገር ውስጥ ዜና የብልጽግና ፓርቲ ያለፉ መልካም ተሞክሮዎችን በማጠናከር ሁሉንም ተጠቃሚ የሚያደርግና አሳታፊ ዴሞክራሲ እንደሚገነባ ተገለፀ Tibebu Kebede Dec 18, 2019 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአራዳ ክፍለ ከተማ የሚገኙ ዝቅተኛ አመራሮች በብልጽግና ፓርቲ ዙሪያ ውይይት እያካሄዱ ነው፡፡ በዚህ ወቅት የብልፅግና ፓርቲ ያለፉ መልካም ተሞክሮዎችን በማጠናከር ሁሉንም ተጠቃሚ የሚያደርግ እና አሳታፊ ዴሞክራሲ…
ጤና በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ውስጥ የተገነባው የእናቶችና የህፃናት ማዕከል በቅርቡ ስራ ይጀምራል Tibebu Kebede Dec 18, 2019 0 አዲስ አበባ፣ታህሳስ 8፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ውስጥ የተገነባው የእናቶችና የህፃናት ማዕከል በቅርቡ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀመር ተገልጿል። የጤና ሚኒስትር ዶክተር አሚር አማን በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ውስጥ የተገነባውን የእናቶችና የህፃናት ማዕከል እንዲሁም…
የሀገር ውስጥ ዜና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከስዊዘርላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Dec 18, 2019 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከስዊዘርላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢግናዚኦ ካሲስ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው በሃገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ ትኩረት አድርገው መክረዋል። በቀጣይም ሃገራቱ በተለያዩ ዘርፎች በሚኖራቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል በመንግስት የልማት ድርጅቶች የሚሰሩ የአዴፓ አባላት በብልፅግና ፓርቲ ዙሪያ ውይይት እያካሄዱ ነው Tibebu Kebede Dec 18, 2019 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል በመንግስት የልማት ድርጅቶች የሚሰሩ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አዴፓ) አባላት በብልፅግና ፓርቲ ዙሪያ ከክልሉ ከፍተኛ ስራ ሃላፊዎች ጋር ውይይት እያካሄዱ ነው፡፡ አባላቱ በብልፅግና ፓርቲ አስፈላጊነት ፣ ፕሮግራም ፣ ህገ ደንብ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከሀገር የሸሸ ገንዘብን ለማስመለስ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑ ተገለፀ Tibebu Kebede Dec 18, 2019 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከሀገር በተለያዩ መንገዶች የሸሸን ሃብት ለማስመለስ እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑን ጠቅላይ ዓቃቢ ህግ አስታወቀ፡፡ ባለፉት አመታት ከሀገሪቱ በተለያየ መንገድ በርካታ ሃብት ተመዝብሮ ወደ ውጭ ሸሽቷል። ሃብቱ ሊሸሽ የቻለውም…