Fana: At a Speed of Life!

ኤጀንሲው የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ላልተወሰነ ጊዜ  የፓስፖርት አገልግሎት  መስጠት ማቆሙን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሚግሬሽን ዜግነት እና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ከዛሬ ጀምሮ ላልተወሰነ ጊዜ የፓስፖርት አገልግሎት  መስጠት ማቆሙን አስታውቋል። የኤጀንው  የህዝብ ግንኙነት እና ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ደሳለኝ ተሬሳ ለፋና…

የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል 20 ሺህ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች በመላ ሀገሪቱ ሊሰማሩ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ወጣቶች ሰላምና ብልፅግና ተልዕኮ ሊግ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል 20 ሺህ በጎ ፈቃደኞችን በመላ ሀገሪቱ ሊያሰማራ መሆኑን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ወጣቶች ሰላምና ብልፅግና ተልዕኮ ሊግ ፕሬዚዳንት ወጣት ብርሃኑ በቀለ የኮሮናቫይረስን…

ከማላዊ ወደ ሞዛምቢክ ሲጓዙ የነበሩ በርካታ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ህይወታቸው አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከማላዊ ወደ ሞዛምቢክ በጭነት መኪና ውስጥ ሲጓዙ የነበሩ በርካታ ኢትዮጵያዊያን ህይወት መለፉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በዜጎች ላይ በደረሰው አሰቃቂ አደጋ የተሰማውን ጥልቅ ሃዘን በመግለጽ፤ ለሟች ቤተሰቦች…

የአዲስ አበባ ከተማ መንግስት ሰራተኞች ከተመረጡ የሥራ ሂደት ክፍል ውጪ ያሉ ሰራተኞች ላልተወሰነ ጊዜ ከቤታቸው ሆነው እንዲሠሩ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች ከነገ ጀምሮ ከተመረጡ የሥራ ሂደት ክፍል ውጪ ያሉ ሰራተኞች ላልተወሰነ ጊዜ ከቤታቸው ሆነው እንዲሠሩ ተወሰነ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ እንዳስታወቁት፥…

የቶኪዮ ኦሎምፒክ ውድድርን ለአንድ ዓመት ለማራዘም ስምምነት ላይ ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም አቀፉ ኦሎምፒክ ኮሚቴ የ2020ቱን የቶኪዮ ኦሎምፒክ ውድድር በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለአንድ ዓመት እንዲራዘም የቀረበውን ምክረ ሃሳብ መቀባሉ ተገልጿል።   የጃፓኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ እንደገለጹት፥ የዓለም…

የፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች እንደ አስፈላጊነቱና ተቋማቱ በሚያወጡት የአፈፃፀም ደንብ መሰረት ከቤት ሆነው እንዲሠሩ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኮቪድ19 ሥርጭትን ለመከላከል የፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች እንደ አስፈላጊነቱና ተቋማቱ በሚያወጡት የአፈፃፀም ደንብ መሰረት ከቤት ሆነው እንዲሠሩ ውሳኔ አሳለፈ።   ውሳኔው ተፈፃሚ…