Fana: At a Speed of Life!

የዓለማችን ረጅሙ የዕድሜ ባለጸጋ በ112 ዓመታቸው ዓረፉ

አዲስ አበባ፣የካቲት 17፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ጃፓናዊው የ112 ዓመቱ የአለማችን ትልቁ የእድሜ ባለጸጋ  ቻትሱ ዋታቤ ማረፋቸው ተሰምቷል፡፡ የዓለማችን የረጅም ዕድሜ ባለቤት የሆኑት አዛውንት በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት  መለየታቸውን በጃፓን የኒጂጋታ ግዛት አስተዳደር አስታውቋል…

ሚኒስቴሩ 1 ነጥብ 2 ሚሊየን አባዎራዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ወደ ስራ ማስግባቱን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ከዓለም ባንክ በረዥም ጊዜ ብድር በተገኘ ገንዘብ 1 ነጥብ 2 ሚሊየን አባዎራዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ወደ ስራ አስገብቶ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። ፕሮጀክቱ ከእጅ ወደ አፍ በሆነ የግብርና ስራ የተሰማሩ አርሶ…

የወራቤ ሆስፒታል የጥናት እና ምርምር ማዕከል እንዲሆን እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣የካቲት 17፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)የወራቤ ኮምፕሬንሲቭ  ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የጥናት እና ምርምር ማእከል እንዲሆን እየተሰራ  መሆኑ ተገለጸ፡፡ የሆስፒታሉ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጀማል ሽፋ ÷ በሆስፒታሉ የልብ፣የካንሰር እና የኩላሊት ህክምናዎችን ለመጀመር እንቅስቃሴ እየተደረገ …

ዓለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት 6 ሚሊየን ብር የሚገመቱ የማሰልጠኛ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የፍልሰት ድርጅት ወደ መካከለኛው ምስራቅ ዓረብ ሀገራት ለሥራ የሚሄዱ ሠራተኞችን ለማሰልጠን የሚረዱ ከ6 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የማሰልጠኛ ቁሳቁሶች ድጋፍ አድርጓል። የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ አየለች…

አሜሪካ በየመን የምታቀርበውን የሰብዓዊ ድጋፍ ልታቋርጥ እንደምትችል ገለፀች

አዲስ አበባ ፣ የካቲት ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የሃውቲ አማጽያን ትብብር ካላደረጉ አሜሪካ በየመን የምታቀርበውን ድጋፍ ልታቋርጥ እንደምትችል ገለፀች። የአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ድርጅት የሀውቲ አማጽያኑ የእርዳታ ማጓጓዙን ማስተጓጎል ካላቆሙ በስተቀር ከመጋቢት ወር ጀምሮ የሰብዓዊ ድጋፉን…