በቤልጂየም በአረጋውያን መርጃ መዕከል የሚኖሩ ዜጎች በሮቦት የቪዲዮ ጥሪ ከቤተሰቦቻቸው ጋር ተገናኝተዋል
አዲስ አበባ፣መጋቢት 10፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤልጂየም በአረጋውያን መርጃ መዕከላት የሚኖሩ ዜጎች በሮቦት የቪዲዮ ጥሪ ከቤተሰቦቻቸው ጋር መገናኘት መቻላቸው ተሰምቷል።
የቤልጂየም መንግስት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት በሀገሪቱ የሚገኙ የአረጋውያን መርጃ ማዕከላት ለጎብኚዎች ዝግ እንዲሆኑ…