Fana: At a Speed of Life!

በቤልጂየም በአረጋውያን መርጃ መዕከል የሚኖሩ ዜጎች በሮቦት የቪዲዮ ጥሪ ከቤተሰቦቻቸው ጋር ተገናኝተዋል

አዲስ አበባ፣መጋቢት 10፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤልጂየም በአረጋውያን መርጃ መዕከላት የሚኖሩ ዜጎች በሮቦት የቪዲዮ ጥሪ ከቤተሰቦቻቸው ጋር መገናኘት መቻላቸው ተሰምቷል። የቤልጂየም መንግስት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት በሀገሪቱ የሚገኙ የአረጋውያን መርጃ ማዕከላት ለጎብኚዎች ዝግ እንዲሆኑ…

አንዳችን የአንዳችን ጠባቂዎች በመሆን የኮሮና ቫይረስን መከላከል ይገባናል – ጠ/ሚ ፅህፈት ቤት

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት አንዳችን የአንዳችን ጠባቂዎች በመሆን የኮሮና ቫይረስን መከላከል እንደሚገባ ገለጸ። የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በሀገር አቀፍ ደረጃ ግንዛቤ የማስጨበጥ ስራ እየተከናወነ መሆኑን ፅህፈት ቤቱ ባወጣው መግለጫ…

በ13ኛው ዙር እጣ የወጣባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች የውል ስምምነት የወሰን ውዝግብ ያለባቸውን እንደማያካትት ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ13ኛው ዙር እጣ የወጣባቸው የጋራ መኖሪያ ቤቶች እየተከናወነ ያለው የውል ስምምነት የወሰን ውዝግብ ያለባቸውን ቤቶች እንደማያካትት ተገለፀ። ሰሞኑን በተለያየ የግል ምክንያት እጣ ወጥቶላቸው ውል ያልተፈራረሙ እድለኞችን ውል የማፈራረም ስራ…

የ8ኛ ክፍል ክልላዊና የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና መርሃ ግብር ወደፊት ይገለጻል- ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና እና የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት መርሃ ግብር ወደፊት እንደሚገለጽ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ፥ የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ 19) ወረርሽኝን ለመግታት…

አትሌት ብርሃኑ ፀጉ ለአራት ዓመታት ከውድድር ታገደ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ብርሃኑ ፀጉ የተከለከለ የስፖርት አበረታች ቅመም መጠቀሙ በመረጋገጡ ለአራት ዓመታት በማንኛውም ውድድር ላይ እንዳይሳተፍ እገዳ ተጥሎበታል። አትሌት ብርሃኑ ባለፈው መስከረም ወር ዴንማርክ ኮፐንሀገን በተካሄደው የግማሽ ማራቶን የግል…

ነፍሰ ጡሯ ውሻ አሳዳጊ ያጣችውን ጦጣ እያሳደገች ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህንድ አንድ ውሻ ወላጅ አልባ የሆነች ጦጣን ማሳደግ መጀመሯ ብዙዎቹን አስገርሟል። የትንሿ ጦጣ እናት የአካባቢው ነዋሪዎች ሰብሎቻቸውን ከጦጣና ዝንጀሮ ለመከላከል በወሰዱት እርምጃ ተገድላለች። ነፍሰ ጡር የሆነችው ውሻም ከአካባቢው ነዋሪዎች…

በአማራ ክልል የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ 925 የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ አላስፈላጊ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ 925 የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ መውሰዱን የአማራ ክልል ንግድና ልማት ቢሮ አስታወቀ።   የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ ተዋቸው ወርቁ የከኮሮና ቫይረስ ወደ ሀገሪቱ…

በአዲስ አበባ ከተማ የሸማቾች ህብረት ስራ ማህበራት ገበያን ለማረጋጋት ጥረት እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሸማቾች ህብረት ስራ ማህበራት ገበያን ለማረጋጋት ከፍተኛ ጥረት እያደረጉ መሆኑ ተገለጸ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ እና ተጠሪ ተቋም የሆነው የህብረት ስራ ኤጀንሲ አመራሮች በጋራ በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ…