የኮይሻ ኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጫን ከብሄራዊ የሃይል ቋት ጋር ለማገናኘት የ500 ሚሊየን ዮሮ የብድር ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከላርሰንና ቱቡሮ ሊሚትድ ከተሰኘ ኩባንያ ጋር የ500 ሚሊየን ዮሮ ብድርና የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ፡፡
ስምምነቱን የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ ከላርሰን እና…