የጤና ሚኒስቴር፣ የክልሎችና ተጠሪ ተቋማት የጋራ ኮሚቴ የኮሮና ቫይረስ ቅድመ መከላከል ስራዎችን ገመገመ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስቴር፣ የክልሎችና ተጠሪ ተቋማት የጋራ ኮሚቴ በኮሮና ቫይረስ ቅድመ መከላከል ዙሪያ የተሰሩ ስራዎችን ገመገመ።
የጤና ሚኒስቴር፣ የክልሎችና ተጠሪ ተቋማት የጋራ ኮሚቴ በአዲስ አበባ ሲያደርግ የቆየውን ስብሰባ አጠናቋል።
በስብሰባው…