የሀገር ውስጥ ዜና በጅማ ከተማ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ Tibebu Kebede Feb 13, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጅማ ከተማና አካባቢዋ ነዋሪዎች በዛሬው እለት በጅማ ከተማ ስታዲየም የድጋፍ ሰልፍ አካሄዱ። ሰልፉ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይን፣ መላውን የለውጥ አመራር እና ብልጽግናን ለማበረታታት ያለመም ነው። በሰልፉ ላይ የተሳተፉ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በቻይና ሁቤይ ግዛት በኮሮና ቫይረስ የሚያዙ እና የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ማሻቀቡ ተገለጸ Tibebu Kebede Feb 13, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና ሁቤይ ግዛት በኮሮና ቫይረስ አዲስ የሚያዙ እና የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩ ተነገረ። በግዛቲቱ ትናንት ብቻ ወደ 242 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰምቷል። ከዚህ ባለፈም 14 ሺህ 840 ሰዎች በቫይረሱ የተያዙ ሲሆን፥…
ፋና ስብስብ በኮሮና ቫይረስ ስጋት ልምምዱን ቤት ውስጥ ያደረገው አትሌት Tibebu Kebede Feb 13, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) መነሻውን ከወደ ቻይና ውሃን ግዛት ያደረገው የኖቭል ኮሮና ቫይረስ ዓለም አቀፋዊ ስጋት ከሆነ ውሎ አድሯል። ከቫይረሱ ስርጭት ጋር በተያያዘ አወንታዊ መረጃዎች ቢሰሙም በርካቶች ግን አሁንም በስጋት ላይ ናቸው። የቫይረሱን ስርጭት በመፍራት ከወደ…
ስፓርት አትሌት ሳሙኤል በአንድ ማይል የ2020ን ሁለተኛ ፈጣን ሰዓት አስመዘገበ Tibebu Kebede Feb 13, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊው አትሌት ሳሙኤል ተፈራ በተያዘው የፈረንጆቹ ዓመት በአንድ ማይል ርቀር ሩጫ ሁለተኛውን የዓለም ፈጣን ሰዓት አስመዘገበ። በትናንትናው ዕለት በአየርላንድ አትሎን የአንድ ማይል የቤት ውስጥ ውድድር ተካሂዷል። አትሌት ሳሙኤል ተፈራ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በቴል አቪቭ በተካሄደ የቱሪዝም ዐውደ ርዕይና ኮንፈረንስ ላይ ተሳተፈች Tibebu Kebede Feb 13, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በእስራኤል ቴል አቪቭ በተካሄደው ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ዐውደ ርዕይና ኮንፈረንስ ላይ ተሳተፈች። የቱሪዝም ዐውደ ርዕይና ኮንፈረንሱ “ዓለም አቀፍ የሜዲትራኒያን የቱሪዝም ገበያ 2020” በሚል መሪ ቃል ከየካቲት 3 እስከ የካቲት 4 ቀን…
የሀገር ውስጥ ዜና አንጋፋው አርቲስት ጀምበሬ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ Tibebu Kebede Feb 13, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በመድረክ ትወና ከ40 ዓመታት በላይ ያገለገሉት አንጋፋው አርቲስት ጀምበሬ በላይ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። አርቲስቱ በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከ1949 እስከ 1953 ዓ.ም በቀድሞዉ የሀገር ፍቅር ማህበር በአሁኑ የሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት በመድረክ…
የሀገር ውስጥ ዜና ቦርዱ በመራጮች ትምህርትና መረጃ አሰጣጥ ዙሪያ ከመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ጋር ምክክር አካሄደ Tibebu Kebede Feb 13, 2020 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የመራጮች ትምህርት እና መረጃ አሰጣጥን አስመልክቶ ከመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ጋር ምክክር አካሂዷል። ቦርዱ የመገናኛ ብዙሃን ተደራሽነት እና ሚና ለመራጮች ትምህርት በሚል ርዕስ ነው የምክክር መድረኩን…
ጤና ከህንድ የመጡ 14 የህክምና ባለሙያዎች ነጻ የህክምና አገልገሎት እየሰጡ ነው Tibebu Kebede Feb 13, 2020 0 አዲስ አባባ፣ የካቲት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከህንድ የመጡ 14 የህክምና ባለሙያዎች በኢትዮጵያ ነጻ የህክምና አገልገሎት እየሰጡ ነው። በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚኒሊየም ሜዲካል ኮሌጅ የህክምና አገልግሎት ምክትል ፕሮቮስት ዶክተር ሊያ ተፈራ፥ ህክምናው የሚሰጠው በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል…
ፋና 90 የቤተ መፅሃፍት ባለሙያዎችን ለማሰልጠን የትምህርት ተቋማት ትኩረት እንዳልሰጡ ተገለፀ Tibebu Kebede Feb 12, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=bf8n_6XY4SY
ፋና 90 በቱሪዝም ዘርፍ ያለው የመንግስትና የግል አጋርነት ጠንካራ አይደለም ተብሏል Tibebu Kebede Feb 12, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=U8Uowo48PUo