Fana: At a Speed of Life!

በቻይና በኮሮና ቫይረስ አዲስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በ48 ነጥብ 2 በመቶ ቀንሷል – የሃገሪቱ ጤና ኮሚሽን

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና በየዕለቱ በኮሮና ቫይረስ አዲስ የሚያዙ ሰወች ቁጥር በ48 ነጥብ 2 በመቶ መቀነሱን የሃገሪቱ ጤና ኮሚሽን አስታወቀ። ከፈረንጆቹ የካቲት 4 እስከ 11 ባሉት ቀናት በሃገሪቱ በኮሮና ቫይረስ የሚያዙ ሰወች ቁጥር መቀነሱን ነው ኮሚሽኑ…

ጠ/ሚ ዐቢይ በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች ጉብኝታቸው የኢትዮጵያውያንን መብትና ጥቅም በሚያስከብሩ ጉዳዮች ዙሪያ ይመክራሉ – አቶ ንጉሱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች በሚያደርጉት ጉብኝት በሀገሪቱ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን መብት እና ጥቅም የሚያስከብሩ ውይይቶችን እንደሚያደርጉ ተገለፀ።   ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች…

ሳምሰንግ ጋላክሲ ኤስ-20 እና ዜድ ፍሊፕ የተሰኙ አዳዲስ ስልኮች ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ግዙፉ የኤሌክትሮኒክስ አምራች ኩባንያ ሳምሰንግ  የ5ኛ ትውልድ (5 ጂ) ኢንተርኔት የሚጠቀሙ ጋላክሲ ኤስ-20 እና ዜድ ፍሊፕ የተሰኙ አዳዲስ ስልኮች ማምረቱን አስታውቋል። አዲሱ ጋላክሲ ኤስ-20 ዘመናዊ ስልክ ምስሎችን በ100 እጥፍ የማጉላት…

ምርጫው  ሰላማዊ እና ፍትሃዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ  ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል-የውጭ ሀገር ጋዜጠኞች

አዲስ አበባ፣የካቲት 4፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ቀጣዩ ሀገራዊ  ምርጫ ሰላማዊ ፣ ፍትሃዊ እና ዴሞክራሲያዊ  ሆኖ እንዲጠናቀቅ  የዴሞክራሲ ተቋማትና ህዝቡ ከወዲሁ የድርሻቸውን ሊወጡ  እንደሚገባ የውጭ ሀገራት ጋዜጠኞች ገለጹ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የአፍሪካ ሀገራት…

የባህር ዳሩ ነዋሪ ጓደኛው ባበረከተለት የሎተሪ ዕጣ የ1 ሚሊየን ብር ዕድለኛ ሆኗል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የባህር ዳር ከተማ ነዋሪ የሆነው ወጣት ከጓደኛው በተበረከቱለት ሁለት የሎተሪ ዕጣዎች የ1 ሚሊየን ብር ዕድለኛ ሆኗል። በልብስ ንግድ የሚተዳደረው ወጣት አያሌው ጥላሁን፥ አንድ ቀን ምሽት የቅርብ ጓደኛው ሙሉ የልዩ ሎተሪ በ40 ብር ገዝቶ ሁለቱን…

በግዕዝ ቋንቋ ሥርዓተ ትምህርት ቀረፃ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግዕዝ ቋንቋ ትምህርትን ወጥ በሆነ መልኩ መስጠት የሚያስችል የሥርዓተ ትምህርት ቀረፃ ውይይት በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው። ውይይቱ የግዕዝ ቋንቋን ከተጋረጠበት አደጋ ለመታደግ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚያደርጉትን ጥረት ወጥ…

በመኪና አደጋ የዓይን ብርሃኑ የተመለሰለት ፖላንዳዊ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለአካል ጉዳት አልያም ለህልፈት ምክንያት የሆነው የመኪና አደጋ የግለሰቡን የአይን ብርሃን መልሷል ይላል ከወደ ፖላንድ የተሰማው ዘገባ። ግለሰቡ ለሃያ ዓመታት በቀኝ አይኑ ከሚያገኛት ትንሽ የብርሃን ጭላንጭል ውጭ የአይን ብርሃኑን ሙሉ በሙሉ አጥቶ…